የፑቲን እና የሱቢያንቶ ስብሰባ ቁልፍ ንግግሮች የአዲስ ተመራጩ የኢንዶኔዥያ ፕሬዝዳንት፡- ከሩሲያ ጋር ያለውን ግንኙነት ለማዳበር ያለውን ፍላጎት አረጋግጠዋል። የሀገራችን "ታላቅ ወዳጅ " ሲሉ ሩሲያን ጠርተው፤ ሩሲያ በኢንዶኔዥያ ኢኮኖሚ ውስጥ የበለጠ ንቁ ተሳትፎ እንድታደርግ ለዚህም አስፈላጊውን ድጋፍ ለማድረግ ዝግጁ መሆናቸውን ገልጸዋል። የሩሲያ ወታደራዊ ልዑካንን እ.አ.አ በህዳር 2024 በሚደረገው የመከላከያ ኤግዚቢሽን ላይ እንዲገኝ ግብዣ አቅርበዋል። ከሩሲያው ኩባንያ ሮሳቶም ጋር በኒውክሌር መስክ ላይ ሽርክና ለመፍጠር ውይይት ማድረጋቸውን አስታውቀዋል። የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን፡- ተመራጩ ፕሬዝዳንት(የወደፊት አቻቸው) የሩሲያ ወዳጅ መሆናቸውን ገልፀው በሁለቱ ሀገራት መካከል የመከላከያ ግንኙነት እንደሚኖር ተናግረዋል ። በሞስኮ እና በጃካርታ መካከል ያለው ትብብር ተጠናክሮ እንዲሚቀጥል እና ወደ አዲስ ምዕራፍ እንደሚሸጋገር ያላቸውን ተስፋ ገልጿል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa/20240731/6601.html
የፑቲን እና የሱቢያንቶ ስብሰባ ቁልፍ ንግግሮች
የፑቲን እና የሱቢያንቶ ስብሰባ ቁልፍ ንግግሮች
Sputnik አፍሪካ
የፑቲን እና የሱቢያንቶ ስብሰባ ቁልፍ ንግግሮች የአዲስ ተመራጩ የኢንዶኔዥያ ፕሬዝዳንት፡- ከሩሲያ ጋር ያለውን ግንኙነት ለማዳበር ያለውን ፍላጎት አረጋግጠዋል። የሀገራችን "ታላቅ ወዳጅ " ሲሉ ሩሲያን ጠርተው፤ ሩሲያ በኢንዶኔዥያ ኢኮኖሚ ውስጥ የበለጠ... 31.07.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-07-31T16:09+0300
2024-07-31T16:09+0300
2024-07-31T16:40+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий