የሱዳን የሉዓላዊ ምክር ቤት ሊቀ መንበር አብዱል ፈታህ አል ቡርሃን ከግድያ ሙከራ መትረፋቸው ተዘግቧልበምስራቅ ሱዳን የቀይ ባህር ግዛት በሚገኘው የገበይት ወታደራዊ ተቋም በነበረው የወታደራዊ አካዳሚ ተማሪዎች ምረቃት ስነስርዓት “ አጥፍቶ ጠፊ ” አል-ቡርሃንን ኢላማ አድርጎ እንደነበር የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።ዘገባዎቹ አክለውም የሱዳኑ መሪ ምንም አይነት ጉዳት እንዳልደረሰባቸው እና ወደ ሀገሪቱ ጊዜያዊ መዲና ፖርት ሱዳን መወሰዳቸውን ዘገባው አክሎ ገልጿል።የሱዳን ጦር በመግለጫው እንዳስታወቀው በገበይት ከተማ የአየር መከላከያ ሰራዊት በበአሉ ላይ ያነጣጠሩ ሁለት የድሮኖች ጥቃት በማድረሱ አምስት ሰዎች መሞታቸውን እና ሌሎች በርካታ ሰዎች ደግሞ መቁሰላቸውን ገልጿል።ጥቃቱ የተሰነዘረው እ.አ.አ ከ ሚያዝያ 2023 ጀምሮ በሱዳን ጦር እና በፈጥኖ ደራሽን ሃይሎች (RSF) መካከል እየተካሄደ ያለውን ግጭት መነሻ በማድረግ ነው።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa/20240731/6585.html
የሱዳን የሉዓላዊ ምክር ቤት ሊቀ መንበር አብዱል ፈታህ አል ቡርሃን ከግድያ ሙከራ መትረፋቸው ተዘግቧል
የሱዳን የሉዓላዊ ምክር ቤት ሊቀ መንበር አብዱል ፈታህ አል ቡርሃን ከግድያ ሙከራ መትረፋቸው ተዘግቧል
Sputnik አፍሪካ
የሱዳን የሉዓላዊ ምክር ቤት ሊቀ መንበር አብዱል ፈታህ አል ቡርሃን ከግድያ ሙከራ መትረፋቸው ተዘግቧልበምስራቅ ሱዳን የቀይ ባህር ግዛት በሚገኘው የገበይት ወታደራዊ ተቋም በነበረው የወታደራዊ አካዳሚ ተማሪዎች ምረቃት ስነስርዓት “ አጥፍቶ ጠፊ ”... 31.07.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-07-31T15:34+0300
2024-07-31T15:34+0300
2024-07-31T16:20+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የሱዳን የሉዓላዊ ምክር ቤት ሊቀ መንበር አብዱል ፈታህ አል ቡርሃን ከግድያ ሙከራ መትረፋቸው ተዘግቧል
15:34 31.07.2024 (የተሻሻለ: 16:20 31.07.2024)
ሰብስክራይብ