ሃኒዬ እና አንድ ጠባቂዎቹ በቴህራን በሚገኘው መኖሪያ ቤታቸው ውስጥ መገደላቸውን የኢራን አብዮታዊ ዘብ ምክር በመግለጫው አስታውቋል። ይህ የሆነው ሃኒዬ በኢራኑ ፕሬዝዳንት ፔዝሽኪያን የሹመት ስነስርዓት ላይ ከተካፈሉ በኋላ መሆኑንም ተገልጿል።

ሰብስክራይብ
ሃኒዬ እና አንድ ጠባቂዎቹ በቴህራን በሚገኘው መኖሪያ ቤታቸው ውስጥ መገደላቸውን የኢራን አብዮታዊ ዘብ ምክር በመግለጫው አስታውቋል። ይህ የሆነው ሃኒዬ በኢራኑ ፕሬዝዳንት ፔዝሽኪያን የሹመት ስነስርዓት ላይ ከተካፈሉ በኋላ መሆኑንም ተገልጿል።"ለጀግናው የፍልስጤም እና የእስላም ሀገር እንዲሁም የንቅናቄው ግንባር ታጋዮች እና ለታላቂቱ ሀገር ኢራን ሀዘናቸውን በመግለጽ፤ ረቡዕ ጠዋት የፖለቲካ ፅህፈት ቤት ኃላፊውእና የሃማስ እስላማዊ ንቅናቄ መሪው ዶ/ር ኢስማኢል ሃኒዬ ቴህራን በሚገኘው መኖሪያ ቤታቸው ከአንድ ጠባቂያቸው ጋር ሰማዕት ሆነዋል ሲል የኢራን አብዮታዊ ዘብ ምክር ቤት መግለጫ አስነብቧል ።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0