የኢራን ባለስልጣናት ቴህራን ውስጥ የሃማስ ፖሊት ቢሮ ሃላፊ መገደላቸውን ተከትሎ ምርመራ በማድረግ ላይ መሆናቸውን ታስኒም የዜና ወኪል እስላማዊ አብዮታዊ ዘብ ጓድን ጠቅሶ ዘግቧል።

ሰብስክራይብ
የኢራን ባለስልጣናት ቴህራን ውስጥ የሃማስ ፖሊት ቢሮ ሃላፊ መገደላቸውን ተከትሎ ምርመራ በማድረግ ላይ መሆናቸውን ታስኒም የዜና ወኪል እስላማዊ አብዮታዊ ዘብ ጓድን ጠቅሶ ዘግቧል።ከአንድ ቀን በፊት ኢስማኢል ሃኒዬህ በቴህራን የፕሬዚዳንት ፔዜሽኪያን የሹመት ሥነ ሥርዓት ላይ ተሳትፈው ነበረ።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0