አሜሪካ ለዩክሬን የረዥም ርቀት ተተኳሽ እና ​​ፀረ ታንክ ሚሳኤሎችን ያካተተ አዲስ ወታደራዊ የአየር መከላከያ ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀች

ሰብስክራይብ
አሜሪካ ለዩክሬን የረዥም ርቀት ተተኳሽ እና ​​ፀረ ታንክ ሚሳኤሎችን ያካተተ አዲስ ወታደራዊ የአየር መከላከያ ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀች እርዳታው የሂማርስ (HIMARS) እና የጃቭሊን ሚሳኤል ተተኳሾችን የሚያካትት ሲሆን የዩክሬን አየር መከላከያ አቅምን ይጨምራል ሲል ዋይት ሀውስ ተናግሯል። ፓኬጁ እስከ 200 ሚሊዮን ዶላር የሚገመት እንደሆነ ተገልጿል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0