በዶኔትስክ ህዝባዊ ሪፐብሊክ ግዛት ውስጥ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር ተሽከርካሪን ለማፈንዳት ያቀደ ግለሰብ ፈንጂ ከደበቀበት ቦታ ሊያወጣ ሲል ተይዟል

ሰብስክራይብ
በዶኔትስክ ህዝባዊ ሪፐብሊክ ግዛት ውስጥ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር ተሽከርካሪን ለማፈንዳት ያቀደ ግለሰብ ፈንጂ ከደበቀበት ቦታ ሊያወጣ ሲል ተይዟልከዩክሬን ዋና የስለላ ዳይሬክቶሬት ትእዛዝ እየተቀበለ እየሠራ እንደነበር መናዘዙን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0