https://amh.sputniknews.africa/20240729/6445.html
የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ከባድ ዝናብ በተከሰተባቸው አካባቢዎች የሚደረገውን የነፍስ አድን ተግባርና ነዋሪዎቹ አካባቢውን ለቅቀው እንዲወጡ የሚደረገውን ስራ በቀጥታ ሲከታተሉ እንደነበር የመንግስት መገናኛ ብዙሃኑ ኬ ሲ ኤን ኤ ዘግቧል።
የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ከባድ ዝናብ በተከሰተባቸው አካባቢዎች የሚደረገውን የነፍስ አድን ተግባርና ነዋሪዎቹ አካባቢውን ለቅቀው እንዲወጡ የሚደረገውን ስራ በቀጥታ ሲከታተሉ እንደነበር የመንግስት መገናኛ ብዙሃኑ ኬ ሲ ኤን ኤ ዘግቧል።
Sputnik አፍሪካ
የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ከባድ ዝናብ በተከሰተባቸው አካባቢዎች የሚደረገውን የነፍስ አድን ተግባርና ነዋሪዎቹ አካባቢውን ለቅቀው እንዲወጡ የሚደረገውን ስራ በቀጥታ ሲከታተሉ እንደነበር የመንግስት መገናኛ ብዙሃኑ ኬ ሲ ኤን ኤ ዘግቧል።የሰሜኑ... 29.07.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-07-29T14:58+0300
2024-07-29T14:58+0300
2024-07-29T15:20+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2024
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
африка общий
የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ከባድ ዝናብ በተከሰተባቸው አካባቢዎች የሚደረገውን የነፍስ አድን ተግባርና ነዋሪዎቹ አካባቢውን ለቅቀው እንዲወጡ የሚደረገውን ስራ በቀጥታ ሲከታተሉ እንደነበር የመንግስት መገናኛ ብዙሃኑ ኬ ሲ ኤን ኤ ዘግቧል።
14:58 29.07.2024 (የተሻሻለ: 15:20 29.07.2024) የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ከባድ ዝናብ በተከሰተባቸው አካባቢዎች የሚደረገውን የነፍስ አድን ተግባርና ነዋሪዎቹ አካባቢውን ለቅቀው እንዲወጡ የሚደረገውን ስራ በቀጥታ ሲከታተሉ እንደነበር የመንግስት መገናኛ ብዙሃኑ ኬ ሲ ኤን ኤ ዘግቧል።የሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል ከዚህ በፊት ታይቶ የማይታወቅ ከባድ ዝናብ አጋጥሞታል፣ ይህም የአምኖክ ወንዝ የውሃ መጠን ከአደጋው ገደብ አመላካች በላይ ከፍ እንዲል አድርጓል። በዚህም ሳቢያ ከ5,000 በላይ ሰዎች በጎርፍ ተጋላጭ በሆኑ አካባቢዎች እንዲከበቡ አድርጓቸዋል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia