ኒኮላስ ማዱሮ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫውን ማሸነፋቸውን ተከትሎ ቬንዙዌላውያን ደስታቸውን ገልፀዋል የቬንዙዌላ ብሄራዊ ምርጫ ኮሚሽን እንደገለፀው ማዱሮ 51.2% ድምጽ ሲያገኙ፤ ኤድመንዶ ጎንዛሌዝ 44.2% ድምጽ አግኝተዋል። የእነዚህ አሃዞች ውጤት አጠቃላይ ከተቆጠሩት 80% ድምፆች ላይ የተመሰረተ ነው።ማዱሮ ከኩባ ፣ ከኒካራጓ ከቦሊቪያ እና ከሆንዱራስ የእንኳን ደስ ያሎት! መልእክት ደርሷቸዋል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa/20240729/6441.html
ኒኮላስ ማዱሮ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫውን ማሸነፋቸውን ተከትሎ ቬንዙዌላውያን ደስታቸውን ገልፀዋል
ኒኮላስ ማዱሮ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫውን ማሸነፋቸውን ተከትሎ ቬንዙዌላውያን ደስታቸውን ገልፀዋል
Sputnik አፍሪካ
ኒኮላስ ማዱሮ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫውን ማሸነፋቸውን ተከትሎ ቬንዙዌላውያን ደስታቸውን ገልፀዋል የቬንዙዌላ ብሄራዊ ምርጫ ኮሚሽን እንደገለፀው ማዱሮ 51.2% ድምጽ ሲያገኙ፤ ኤድመንዶ ጎንዛሌዝ 44.2% ድምጽ አግኝተዋል። የእነዚህ አሃዞች ውጤት አጠቃላይ... 29.07.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-07-29T14:03+0300
2024-07-29T14:03+0300
2024-07-29T14:40+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ኒኮላስ ማዱሮ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫውን ማሸነፋቸውን ተከትሎ ቬንዙዌላውያን ደስታቸውን ገልፀዋል
14:03 29.07.2024 (የተሻሻለ: 14:40 29.07.2024)
ሰብስክራይብ