የዩክሬን ጦር በአጠቃላይ 13,825 ወታደሮችን ባሳለፍነው ሳምንት እንዳጣ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ የሩሲያ ጦር ዩክሬን በሚገኙ ወታደራዊ ተቋማት ላይ አነጣጥሮ ተኳሽ የጦር መሳሪያዎችን በመጠቀም 33 የቡድን ጥቃቶችን በሰባት ቀናት ውስጥ እንዳካሄደ ሚኒስቴሩ በሳምንታዊ ሪፖርቱ አስታውቋል። የባሩድ ምረቻረቻ ፋብሪካዎች፣ ታጣቂ ተሸከርካሪዎች ማምረቻ ፋብሪካዎች፣ የኢነርጂ መሠረተ ልማት፣ የድሮን መገጣጠሚያ ፋብሪካዎች እና መሳሪያና የሰው ሀይል የጫኑ ባቡሮች ከተደበደቡት ኢላማዎች ውስጥ እንደሚካተቱ አክሏል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa/20240726/6269.html
የዩክሬን ጦር በአጠቃላይ 13,825 ወታደሮችን ባሳለፍነው ሳምንት እንዳጣ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
የዩክሬን ጦር በአጠቃላይ 13,825 ወታደሮችን ባሳለፍነው ሳምንት እንዳጣ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
የዩክሬን ጦር በአጠቃላይ 13,825 ወታደሮችን ባሳለፍነው ሳምንት እንዳጣ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ የሩሲያ ጦር ዩክሬን በሚገኙ ወታደራዊ ተቋማት ላይ አነጣጥሮ ተኳሽ የጦር መሳሪያዎችን በመጠቀም 33 የቡድን ጥቃቶችን በሰባት ቀናት ውስጥ... 26.07.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-07-26T17:55+0300
2024-07-26T17:55+0300
2024-07-26T18:20+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የዩክሬን ጦር በአጠቃላይ 13,825 ወታደሮችን ባሳለፍነው ሳምንት እንዳጣ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
17:55 26.07.2024 (የተሻሻለ: 18:20 26.07.2024)
ሰብስክራይብ