የአፍሪካ እና ሩሲያ ትብብር በታዳሽ ሃይል ነው ሲሉ የአፍሪካ ቢዝነስ ክለብ መስራች ገለጹ

ሰብስክራይብ
የአፍሪካ እና ሩሲያ ትብብር በታዳሽ ሃይል ነው ሲሉ የአፍሪካ ቢዝነስ ክለብ መስራች ገለጹ "ቀላል እና ፈጣን ነው። በዚህ ዓይነት ሃይል ነው ልንጀምር የሚገባው። የአፍሪካን ሀገራት ኢኮኖሚ ተጨማሪ ዘርፎችንም ያሳትፋል" ሲሉ ሉዊስ ጎውንድ ለስፑትኒክ ተናግረዋል። አፍሪካ ከኒውክሌር ሃይል ተጠቃሚ ልትሆን ትችላለች ነገር ግን "ውስብስብ፣ ረጅም እና ውድ ነው" ሲሉ በስቴት ዱማ ተዘጋጅቶ ከነበረውና ከአፍሪካ ጋር የኢነርጂ ትብብር መፍጠር ላይ ካተኮረው የጠረጴዛ ዙሪያ ውይይት ጎን ለጎን አስተያየታቸውን ሰጥተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0