የህንድ መርከበኞች በሙምባይ የባህር ዳርቻ የድረሱልኝ ጥሪ ላሰማው ቻይናዊ አቻቸው እርዳታ አደረጉለት

ሰብስክራይብ
የህንድ መርከበኞች በሙምባይ የባህር ዳርቻ የድረሱልኝ ጥሪ ላሰማው ቻይናዊ አቻቸው እርዳታ አደረጉለትበአካባቢው ያለው የባህር ነፍስ አድን ማስተባበሪያ ማዕከል ተልእኮውን ያስተባበረ ሲሆን የህንድ ባህር ሃይል በሄሊኮፕተር በመታገዝ ጭምር የቻይናዊ አቻቸውን ሕይወት መታደጋቸው ተገልጿል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0