የአሜሪካ ወታደሮች በነሀሴ ወር መጀመሪያ ላይ ከኒጀር ጠቅልለው ይወጣሉ ሲሉ የአሜሪካ አፍሪካ ኮማንድ (አፍሪኮም) ተወካይ ለመገናኛ ብዙሃን ገለፁ

ሰብስክራይብ
የአሜሪካ ወታደሮች በነሀሴ ወር መጀመሪያ ላይ ከኒጀር ጠቅልለው ይወጣሉ ሲሉ የአሜሪካ አፍሪካ ኮማንድ (አፍሪኮም) ተወካይ ለመገናኛ ብዙሃን ገለፁ እ.አ.አ መጋቢት 2024፤ ኒጀር በሰሜናዊ ክፍል የነበረውን የአሜሪካ የጦር ሰፈር ስምምነት እንዲያበቃ አድርጋለች። እ.ኤ.አ በ2023 መገባደጃ ላይ ወደ 1,100 የሚጠጉ የአሜሪካ ወታደሮች በኒጀር የነበሩ ሲሆን፤ አብዛኞቹ በአጋዴዝ አቅራቢያ ሰፍረው የነበሩ ናቸው።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0