እ.አ.

ሰብስክራይብ
እ.አ.አ ዛሬ ሐምሌ 23 በቻይና ዋና ከተማ ቤጂንግ በፍልስጤም አንጃዎች መካከል የተደረገውን ስምምነት አስመልክቶ የማጠቃለል ሥነ-ሥርዓት ተካሄዷል። በመርሃ ግብሩ ላይ የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ ተገኝተዋል። ፋታህ እና ሃማስ መለያየታቸውን አቁመው ለፍልስጤም አንድነት ጠንክረው ለመስራት የሚያስችላቸውን ሥምምነትን ተፈራርመዋል።ቀደም ሲል ፋታህ እና ሃማስ ከአስር ዓመታት በላይ በመካከላቸው የነበረውን መለያየት ለመፍታት በግብፅ ካይሮ ከተማ እ.አ.አ በ2011 እንዲሁም በ2017 የእርቅ ስምምነት መፈረማቸው ይታወሳል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0