የሐምሌ 16 ቀትር ዋና ዋና የዓለም ዜናዎች🟠 በማሪዮፖል ዲፒአር በቤልጎሮድ ክልል የሚገኘውን መስጊድ ለማቃጠል በዩክሬን ደህንነት አገልግሎትየተሰጣቸውን ትዕዛዝ ሊፈፅሙ የነበሩ ሁለት የሩሲያ ዜጎችን መያዙን የሩሲያ የፌደራል ደህንነት አገልግሎት አስታወቀ።🟠 የዩክሬን ሰው አልባ አውሮፕላኖች በሩሲያ ካቭካዝ ወደብ በጀልባ ላይ ባደረሱት ጥቃት አንድ ሰው ሲሞት አምስት ደግሞ መቁሰላቸውን የኩባን ኦፕሬሽን አገልግሎት አስታወቀ።🟠 የሩሲያ አየር መከላከያ ሰራዊት 25 የዩክሬን ሰው አልባ አውሮፕላኖችን፤ ከዚህም ውስጥ 21 ያህሉ በክራይሚያ እና በጥቁር ባህር ላይ ተመትተው መውደቃቸውን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ።🟠 የባይደን ከምርጫ ውድድሩ እራሱን ማግለሉ በውጭ ፖሊሲ ዙሪያ እንደፈለገ በነጻነት እንዲንቀሳቀስ ያስችለዋል ሲል ፋይናንሺያል ታይምስ ዘግቧል።🟠 ካማላ ሃሪስ የዲሞክራቲክ ፕሬዝዳንታዊ እጩ ሆነው ለመቅረብ የሚያስችላቸውን በቂ የውክልና ድምፅ እያገኙ መሆኑን አሶሼትድ ፕሬስ ዘግቧል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa/20240723/6069.html
የሐምሌ 16 ቀትር ዋና ዋና የዓለም ዜናዎች
የሐምሌ 16 ቀትር ዋና ዋና የዓለም ዜናዎች
Sputnik አፍሪካ
የሐምሌ 16 ቀትር ዋና ዋና የዓለም ዜናዎች🟠 በማሪዮፖል ዲፒአር በቤልጎሮድ ክልል የሚገኘውን መስጊድ ለማቃጠል በዩክሬን ደህንነት አገልግሎትየተሰጣቸውን ትዕዛዝ ሊፈፅሙ የነበሩ ሁለት የሩሲያ ዜጎችን መያዙን የሩሲያ የፌደራል ደህንነት አገልግሎት... 23.07.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-07-23T12:04+0300
2024-07-23T12:04+0300
2024-07-23T12:40+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий