የሚዲያ መብት እና የመናገር ነፃነትንማክበር ለፈረንሣይ ባለስልጣናት ባዶ ቃል ነው ሲል የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ

ሰብስክራይብ
የሚዲያ መብት እና የመናገር ነፃነትንማክበር ለፈረንሣይ ባለስልጣናት ባዶ ቃል ነው ሲል የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀአስተያየቱ የተሰጠው ፓሪስ የተወሰኑ የሩሲያ ጋዜጠኞች የ2024 የኦሎምፒክ ጨዋታዎችን እንዳይዘግቡ ፈቃደኛ ባለመሆኗ ነው።“የጋዜጠኞችን መብት ማክበር ለየፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን እና ቡድኑ የመናገር ነፃነትን ማረጋገጥ ባዶ ቃል ነው” ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ ተናግረዋል።ቀደም ሲል የፈረንሳይ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር ጄራልድ ዳርማኒን የተወሰኑ የሩሲያ ጋዜጠኞች ከስለላ እና ከሳይበር ጥቃት ለመዳን በማሰብ በፓሪስ የሚካሄደውን የበጋ ኦሊምፒክ ጨዋታዎችን የመዘገብ መብታቸውን ነፍገዋል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0