ሩሲያ ባይደን ከፕሬዝዳንታዊ ውድድሩ መውጣታቸውን አስመልክቶ ሃሳቧን ሰጥታለች

ሰብስክራይብ
  ሩሲያ ባይደን ከፕሬዝዳንታዊ ውድድሩ መውጣታቸውን አስመልክቶ ሃሳቧን ሰጥታለችዋና ዋና ነጥቦቹን እነሆ፦◾ የአሜሪካ የምርጫ ዘመቻ የእኛ የውስጥ ጉዳይ አይደለም፤ ይህ ጉዳይ በእኛ ዘንድ ቅድሚያ ሊሰጠው የሚገባ ጉዳይ አይደለም።◾ ክሬምሊን በዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ የሚከናወኑ ሁነቶችን ሆነ በሁሉም የዓለም ዋና ዋና ሀገራት ውስጥ የሚከናወኑ ሁነቶችን በቅርበት ይከታተላል።◾ የባይደን ሁኔታ አሜሪካውያን መራጮችን ሊያሳስብ ይገባል።◾ በታሪክ እጅግ አስከፊ በሆነ ጊዜ ውስጥ እያለፈ ያለው የሩ ሲያ እና የአሜሪካ ግንኙነት የወደፊት ዕጣ ፈንታ ለእኛ በጣም አስፈላጊ ነው◾ እኛን በዋናነት የሚሳስበን፣ ስኬቶቻችን፣ ችግሮቻችን እና የልዩ ወታደራዊ ዘመቻ ግቦችን ማሳካት ነው።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0