ሩሲያ ባይደን ከፕሬዝዳንታዊ ውድድሩ መውጣታቸውን አስመልክቶ ሃሳቧን ሰጥታለችዋና ዋና ነጥቦቹን እነሆ፦◾ የአሜሪካ የምርጫ ዘመቻ የእኛ የውስጥ ጉዳይ አይደለም፤ ይህ ጉዳይ በእኛ ዘንድ ቅድሚያ ሊሰጠው የሚገባ ጉዳይ አይደለም።◾ ክሬምሊን በዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ የሚከናወኑ ሁነቶችን ሆነ በሁሉም የዓለም ዋና ዋና ሀገራት ውስጥ የሚከናወኑ ሁነቶችን በቅርበት ይከታተላል።◾ የባይደን ሁኔታ አሜሪካውያን መራጮችን ሊያሳስብ ይገባል።◾ በታሪክ እጅግ አስከፊ በሆነ ጊዜ ውስጥ እያለፈ ያለው የሩ ሲያ እና የአሜሪካ ግንኙነት የወደፊት ዕጣ ፈንታ ለእኛ በጣም አስፈላጊ ነው◾ እኛን በዋናነት የሚሳስበን፣ ስኬቶቻችን፣ ችግሮቻችን እና የልዩ ወታደራዊ ዘመቻ ግቦችን ማሳካት ነው።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa/20240722/6045.html
ሩሲያ ባይደን ከፕሬዝዳንታዊ ውድድሩ መውጣታቸውን አስመልክቶ ሃሳቧን ሰጥታለች
ሩሲያ ባይደን ከፕሬዝዳንታዊ ውድድሩ መውጣታቸውን አስመልክቶ ሃሳቧን ሰጥታለች
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ ባይደን ከፕሬዝዳንታዊ ውድድሩ መውጣታቸውን አስመልክቶ ሃሳቧን ሰጥታለችዋና ዋና ነጥቦቹን እነሆ፦◾ የአሜሪካ የምርጫ ዘመቻ የእኛ የውስጥ ጉዳይ አይደለም፤ ይህ ጉዳይ በእኛ ዘንድ ቅድሚያ ሊሰጠው የሚገባ ጉዳይ አይደለም።◾ ክሬምሊን በዩናይትድ... 22.07.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-07-22T16:35+0300
2024-07-22T16:35+0300
2024-07-22T17:20+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий