የኒካራጓ ፕሬዝዳንት ዳንኤል ኦርቴጋ የስፑትኒክን ስራ አሞካሹ
ስፑትኒክ የዜና ወኪል በመገናኛ ብዙሃን መስክ “ኢምፔሪያሊስት ሀገራት ይቋቋማል” ሲሉ ኦርቴጋ የሩሲያ ፓርላማ(ዱማ) ሊቀመንበር ቭያቼስላቭ ቮሎዲን በተገኙበት ለጋዜጠኞች ተናግረዋል።
"የሩሲያ ፌዴሬሽን ጋዜጠኞች በኮሙኒኬሽን መስክ ያለምንም ጥርጥር ኢምፔሪያሊስት ሀገራትን የሚፈታተን አቅም ያጎለበቱ ናቸው። ምክንያቱም ጦርነቱ ዓለም አቀፋዊ ነው፤ እና የኮሙዩኒኬሽን መስክ አንዱ የማጥቂያ መንገድ ነው" ሲሉ ፕሬዚዳንቱ አፅንዖት ሰጥተው ተናግረዋል።
ቮሎዲን በፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ውክልና፤ ሐምሌ 19 በተከበረው የሳንዲኒስታ አብዮት 45ኛ አመት አስመልክተው ኒካራጓን ጎብኝተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa/20240721/6005.html
የኒካራጓ ፕሬዝዳንት ዳንኤል ኦርቴጋ የስፑትኒክን ስራ አሞካሹ
የኒካራጓ ፕሬዝዳንት ዳንኤል ኦርቴጋ የስፑትኒክን ስራ አሞካሹ
Sputnik አፍሪካ
የኒካራጓ ፕሬዝዳንት ዳንኤል ኦርቴጋ የስፑትኒክን ስራ አሞካሹ ስፑትኒክ የዜና ወኪል በመገናኛ ብዙሃን መስክ “ኢምፔሪያሊስት ሀገራት ይቋቋማል” ሲሉ ኦርቴጋ የሩሲያ ፓርላማ(ዱማ) ሊቀመንበር ቭያቼስላቭ ቮሎዲን በተገኙበት ለጋዜጠኞች ተናግረዋል። "የሩሲያ... 21.07.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-07-21T18:28+0300
2024-07-21T18:28+0300
2024-07-21T20:20+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий