እስራኤል በየመን የወደብ ከተማ ላይ በፈፀመችው ጥቃት 2 ሰዎች መሞታቸውን እና ሌሎች 3 ሰዎች ደግሞ መቁሰላቸውን ምንጮች ገልፀዋል።
“በአል ሁዳይዳህ ላይ በተፈጸመ የአየር ድብደባ 2 ሰዎች ሲገደሉ፤ 3 ሰዎች ደግሞ ቆስለዋል” ሲል የሃውቲ የደህንነት ምንጭ ለስፑትኒክ ተናግሯል።
እስራኤል በየመን የሁቲ ኢላማዎች ላይ የፈፀመችው የመጀመሪያ የአየር ድብደባ ነው። ሁቲዎች በበኩላቸቸው እስራኤል በጋዛ ላይ የምታደርገውን ጥቃት እስክትቆም ድረስ በቀይ ባህር ከእስራኤል ጋር ግንኙነት ያላቸው መርከቦች ላይ ጥቃት እንደሚፈፅሙ አስታውቀዋል።
የእስራኤል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እስራኤል ካትስ ቅዳሜ ዕለት እንደተናገሩት እስራኤል በምዕራባዊው የመን የወደብ ከተማ አል ሁዳይዳህ ላይ የፈጸመችው ጥቃት “በኢራን የሚደገፈውን የሽብር ድርጅት” ሽንፈት ያሳያል ብለዋል።
አለም አቀፉ ማህበረሰብ በኢራን ላይ የሚጣለውን ማዕቀብ እንዲያጠናክርም ጠይቀዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa/20240721/5953.html
እስራኤል በየመን የወደብ ከተማ ላይ በፈፀመችው ጥቃት 2 ሰዎች መሞታቸውን እና ሌሎች 3 ሰዎች ደግሞ መቁሰላቸውን ምንጮች ገልፀዋል።
እስራኤል በየመን የወደብ ከተማ ላይ በፈፀመችው ጥቃት 2 ሰዎች መሞታቸውን እና ሌሎች 3 ሰዎች ደግሞ መቁሰላቸውን ምንጮች ገልፀዋል።
Sputnik አፍሪካ
እስራኤል በየመን የወደብ ከተማ ላይ በፈፀመችው ጥቃት 2 ሰዎች መሞታቸውን እና ሌሎች 3 ሰዎች ደግሞ መቁሰላቸውን ምንጮች ገልፀዋል። “በአል ሁዳይዳህ ላይ በተፈጸመ የአየር ድብደባ 2 ሰዎች ሲገደሉ፤ 3 ሰዎች ደግሞ ቆስለዋል” ሲል የሃውቲ የደህንነት... 21.07.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-07-21T12:26+0300
2024-07-21T12:26+0300
2024-07-21T12:40+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
እስራኤል በየመን የወደብ ከተማ ላይ በፈፀመችው ጥቃት 2 ሰዎች መሞታቸውን እና ሌሎች 3 ሰዎች ደግሞ መቁሰላቸውን ምንጮች ገልፀዋል።
12:26 21.07.2024 (የተሻሻለ: 12:40 21.07.2024)
ሰብስክራይብ