ከ140 በላይ ስደተኞችን በስፔን ካናሪ ደሴቶች ዳርቻ እንዳዳነ የአደጋ ጊዜ ማእከል አስታወቀ
"የካናሪ ደሴቶች የነፍስ አድን አገልግሎት ሰራተኞች እና የቀይ መስቀል ሐኪሞች በሁለት ጀልባዎች የመጡ 142 ስደተኞችን ረድተዋል" ሲል የካናሪ ደሴቶች የደህንነት እና የድንገተኛ አደጋዎች ማስተባበሪያ ማዕከል አርብ ዕለት አስታውቋል።
“አነስተኛ የጤና ችግር ያለባቸው” 11 ስደተኞች ወደ አቅራቢያ ሆስፒታሎች መወሰዳቸውን አክሏል።
እ.አ.አ. በ2024 የመጀመሪያዎቹ አምስት ወራት ከ5,000 በላይ ስደተኞች በባህር ወደ ስፔን ለመግባት ሲሞክሩ መሞታቸውን የገለፀው የስደተኞች መብት ተሟጋች ቡድኑ ካሚናንዶ ፍሮንቴራስ ይህም በቀን 33 ሰዎች ይሞታሉ ማለት እነደሆነ ባሳለፍነው ወር አስታውቋል። ከእነዚህ ውስጥ 4,800 ያህሉ የካናሪ ደሴቶችን ለመድረስ ሲሞክሩ ሞተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa/20240720/5921.html
ከ140 በላይ ስደተኞችን በስፔን ካናሪ ደሴቶች ዳርቻ እንዳዳነ የአደጋ ጊዜ ማእከል አስታወቀ
ከ140 በላይ ስደተኞችን በስፔን ካናሪ ደሴቶች ዳርቻ እንዳዳነ የአደጋ ጊዜ ማእከል አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
ከ140 በላይ ስደተኞችን በስፔን ካናሪ ደሴቶች ዳርቻ እንዳዳነ የአደጋ ጊዜ ማእከል አስታወቀ "የካናሪ ደሴቶች የነፍስ አድን አገልግሎት ሰራተኞች እና የቀይ መስቀል ሐኪሞች በሁለት ጀልባዎች የመጡ 142 ስደተኞችን ረድተዋል" ሲል የካናሪ ደሴቶች... 20.07.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-07-20T17:46+0300
2024-07-20T17:46+0300
2024-07-20T18:20+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ከ140 በላይ ስደተኞችን በስፔን ካናሪ ደሴቶች ዳርቻ እንዳዳነ የአደጋ ጊዜ ማእከል አስታወቀ
17:46 20.07.2024 (የተሻሻለ: 18:20 20.07.2024)
ሰብስክራይብ