ዩክሬን በሩሲያ ቤልጎሮድ ክልል ባደረሰችው ጥቃት ሶስት ሰዎች ላይ ጉዳት ደረሰ
"የዩክሬን መከላከያ ሃይሎች ሽቤኪኖን በድጋሚ ደብድበዋል። በቅድሚያ መረጃዎች መሰረት ሶስት ሰዎች ቆስለዋል" ሲሉ የቤልጎሮድ ክልል ገዥ ቪያቼስላቭ ግላድኮቭ አርብ ዕለት በቴሌግራም ቻናል ላይ ባስተላለፉት መልእክት ገልጸዋል።
ከዩክሬን ሱሚ እና ካርኮቭ ክልሎች ጋር የሚዋሰነው የሩሲያ ቤልጎሮድ ክልል በዩክሬን ጦር የሰው አልባ አውሮፕላኖች ጨምር በተደጋጋሚ የጥቃት ኢላማ ሆኗል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa/20240720/5897.html
ዩክሬን በሩሲያ ቤልጎሮድ ክልል ባደረሰችው ጥቃት ሶስት ሰዎች ላይ ጉዳት ደረሰ
ዩክሬን በሩሲያ ቤልጎሮድ ክልል ባደረሰችው ጥቃት ሶስት ሰዎች ላይ ጉዳት ደረሰ
Sputnik አፍሪካ
ዩክሬን በሩሲያ ቤልጎሮድ ክልል ባደረሰችው ጥቃት ሶስት ሰዎች ላይ ጉዳት ደረሰ "የዩክሬን መከላከያ ሃይሎች ሽቤኪኖን በድጋሚ ደብድበዋል። በቅድሚያ መረጃዎች መሰረት ሶስት ሰዎች ቆስለዋል" ሲሉ የቤልጎሮድ ክልል ገዥ ቪያቼስላቭ ግላድኮቭ አርብ ዕለት... 20.07.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-07-20T14:26+0300
2024-07-20T14:26+0300
2024-07-20T14:40+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий