የኬንያ ፕሬዝዳንት 11 ሚኒስትሮችን በመሾም አዲስ መንግስት የማዋቀር ሂደት ጀመሩ
ዊሊያም ሩቶ "የሀገሪቱን አስቸኳይ እና የማይቀለበስ ለውጥ የሚደግፍ አዲስ ሰፊ ካቢኔ የማዋቀር ሂደት ጀምሬያለሁ" ብለዋል በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ።
ስድስቱ ሚኒስትሮች ሐምሌ 4 በተበተነው የቀድሞው መንግስት አባል ነበሩ። ሆኖም ሚኒስትሮቹ አሁንም የፓርላማ ይሁንታ ያስፈልጋቸዋል።
የኬንያ መንግሥት ለሳምንታት የዘለቀውን ተቃውሞ ለማስቆም ጥረቱን አጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን ወንጀለኛ ቡድኖች ተቃውሞ ሰልፉን ጠልፈዋል ያለው ፖሊስ በማእከላዊ ናይሮቢ ሰልፍ ለማገድ ሞክሯል።
ይሁን እንጂ በናይሮቢ የሚገኘው ከፍተኛ ፍርድ ቤት የህዝብ ጥቅም ቡድኑ ካቲባ ኢንስቲትዩት ያቀረበው ክስ ታይቶ ውሳኔ እስኪሰጥ ድረስ የፖሊስ እገዳውን ለግዜው እንዳነሳ ተዘግቧል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa/20240720/5889.html
የኬንያ ፕሬዝዳንት 11 ሚኒስትሮችን በመሾም አዲስ መንግስት የማዋቀር ሂደት ጀመሩ
የኬንያ ፕሬዝዳንት 11 ሚኒስትሮችን በመሾም አዲስ መንግስት የማዋቀር ሂደት ጀመሩ
Sputnik አፍሪካ
የኬንያ ፕሬዝዳንት 11 ሚኒስትሮችን በመሾም አዲስ መንግስት የማዋቀር ሂደት ጀመሩ ዊሊያም ሩቶ "የሀገሪቱን አስቸኳይ እና የማይቀለበስ ለውጥ የሚደግፍ አዲስ ሰፊ ካቢኔ የማዋቀር ሂደት ጀምሬያለሁ" ብለዋል በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ። ስድስቱ ሚኒስትሮች... 20.07.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-07-20T12:23+0300
2024-07-20T12:23+0300
2024-07-20T12:40+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የኬንያ ፕሬዝዳንት 11 ሚኒስትሮችን በመሾም አዲስ መንግስት የማዋቀር ሂደት ጀመሩ
12:23 20.07.2024 (የተሻሻለ: 12:40 20.07.2024)
ሰብስክራይብ