የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የደቡብ ኪቩ ገዥ በግዛቱ የሚካሄደውን የማዕድን ማውጣት ስራ አስቆሙ
ኩባንያዎችና ኦፕሬተሮች የማዕድን ስፍራዎችን ለቀው እንዲወጡም መመሪያ ሰጥተዋል።
ገዥው ዣን ዣክዊ ፑሩሲ ሳዲኪ ዝርዝሮችን ሳይሰጡ እገዳው "ማዕድን ኦውጪዎች በፈጠሩት ውዝግብ" ምክንያት የተወሰነ እንደሆነ ገልፀው ተጨማሪ መግለጫ እስኪሰጥ ድረስ በስራ ላይ እንደሚውል ተናግረዋል፡፡
"ሁሉም ድርጅቶች፣ ቢዝነሶች እና የህብረት ስራ ማህበራት በ72 ሰዓት ውስጥ ከማእድን ማውጫ ስፍራዎች እና ስራ ቦታቸው መውጣት አለባቸው" ብለዋል።
ውሳኔው በክልሉ ቀዳሚ አምራቾች የሆኑትን እንደ ወርቅ እና የቆርቆሮ የብረታ ብረት ማእድናትን የሚያወጡ አንስተኛ ደረጃ የማእድን አውጪዎችን በእጅጉ ይነካል።
በሌላ ማስታወቂያ ገዥው ሁኔታውን ለመገምገም ሐምሌ 23 ከማዕድን ኦፕሬተሮች ጋር ስብሰባ መጥራታቸው ተዘግቧል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa/20240720/5885.html
የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የደቡብ ኪቩ ገዥ በግዛቱ የሚካሄደውን የማዕድን ማውጣት ስራ አስቆሙ
የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የደቡብ ኪቩ ገዥ በግዛቱ የሚካሄደውን የማዕድን ማውጣት ስራ አስቆሙ
Sputnik አፍሪካ
የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የደቡብ ኪቩ ገዥ በግዛቱ የሚካሄደውን የማዕድን ማውጣት ስራ አስቆሙ ኩባንያዎችና ኦፕሬተሮች የማዕድን ስፍራዎችን ለቀው እንዲወጡም መመሪያ ሰጥተዋል። ገዥው ዣን ዣክዊ ፑሩሲ ሳዲኪ ዝርዝሮችን ሳይሰጡ እገዳው "ማዕድን ኦውጪዎች... 20.07.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-07-20T11:51+0300
2024-07-20T11:51+0300
2024-07-20T12:20+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የደቡብ ኪቩ ገዥ በግዛቱ የሚካሄደውን የማዕድን ማውጣት ስራ አስቆሙ
11:51 20.07.2024 (የተሻሻለ: 12:20 20.07.2024)
ሰብስክራይብ