በኒያሚ የሚገኘው የሩስያ ሀውስ የቢግ ሆሊዴይ እግር ኳስ ውድድርን በመደገፍ ለወጣቶች ሁለንተናዊ እድገታቸው ድጋፍ እያደርገ ይገኛል።

ሰብስክራይብ
በኒያሚ የሚገኘው የሩስያ ሀውስ የቢግ ሆሊዴይ እግር ኳስ ውድድርን በመደገፍ ለወጣቶች ሁለንተናዊ እድገታቸው ድጋፍ እያደርገ ይገኛል። ውድድሩ ያስጀመሩት በሩሲያ ሃውስ ዋና ዳይሬክተር የሆኑት አህመድ ቤሎ ናቸው። እንዲህ ዓይነቱ ተግባር የሩሲያ ሃውስ የሚደግፈው "ለኒጀር ህዝብ ሁለተናዊ ደህንነት" ሲል እንደሆነ ኃላፊው ለስፑትኒክ ተናግረዋል። "ስፖርት አንዱ ቁልፍ ጉዳይ ነው" ሲሉ በአፅንዖት ተናግረው፤ ለወጣቶች የሚሆኑ ሌሎች ፕሮግራሞችን ተግባራዊ ለማድረግ ቃል እንገባለን ብለዋል። "ይህ የመጀመሪያው ነው፤ ለወደፊት ከስፖርት ጋር የተያያዙ ብዙ ሥራዎችን ልንሰራ እንችላለን። " ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0