ቡርኪናፋሶ የጦር መሳሪያዎችን ለUገሪቱ ለመሸጥ ፈቃደኛ ያልሆኑ ሀገራት ኩባንያዎች፤ የሰጠችውን የማዕድን ማውጣት ፍቃድ ልትሰርዝ ነው።
ይህንን ያስታወቁት የሀገሪቱ መሪ ካፒቴን ኢብራሂም ትራኦሬ ለህባቸው ባደረጉት ንግግር ነው።
"አንዳንድ [ሀያላን] ለእኛ (ወታደራዊ) መሳሪያዎችን ለመሸጥ ፍቃደኛ አይደሉም፤ ከተወሰኑ ሀገራት የገዛናቸውን መሳሪያዎች አግደውብናል ምክንያቱም የተወሰኑ የመሳሪያ ክፍሎችን ለማምረት ፍቃድ ስላላቸው ነው፤ እነዚህ ሀገራት ግን የጦር መሳሪያ ለማምረት የሚያስችላቸውን ማዕድናት የሚያገኙት ከቡርኪናፋሶ ነው" ሲሉ ፕሬዝዳንት ትራኦሬ አክለውም ገልፀዋል። "
ሕዝቡም “ይህ ሊቆም ይገባል ” በማለት በደስታ ተናግረዋል። " የእነዚህን የማዕድን አውጪ ኩባንያዎች ፍቃዶች እንሰርዛለን፤ የማዕድን ሀብታችንን እየበዘበዛችሁ የጦር መሳሪያ አልሸጥም ማለት አትችሉም። "
"እኛ እራሳችን እንበዘብዛቸዋለን" ሲሉ ውሳኔያቸውን አስታውቀዋል። ነገረ ግን የትኛውን ሀገር እንዳስጠነቀቁ አልተገለጸም።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa/20240715/5621.html
ቡርኪናፋሶ የጦር መሳሪያዎችን ለUገሪቱ ለመሸጥ ፈቃደኛ ያልሆኑ ሀገራት ኩባንያዎች፤ የሰጠችውን የማዕድን ማውጣት ፍቃድ ልትሰርዝ ነው።
ቡርኪናፋሶ የጦር መሳሪያዎችን ለUገሪቱ ለመሸጥ ፈቃደኛ ያልሆኑ ሀገራት ኩባንያዎች፤ የሰጠችውን የማዕድን ማውጣት ፍቃድ ልትሰርዝ ነው።
Sputnik አፍሪካ
ቡርኪናፋሶ የጦር መሳሪያዎችን ለUገሪቱ ለመሸጥ ፈቃደኛ ያልሆኑ ሀገራት ኩባንያዎች፤ የሰጠችውን የማዕድን ማውጣት ፍቃድ ልትሰርዝታ ነው። ይህንን ያስታወቁት የሀገሪቱ መሪ ካፒቴን ኢብራሂም ትራኦሬ ለህባቸው ባደረጉት ንግግር ነው። "አንዳንድ [ሀያላን]... 15.07.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-07-15T17:34+0300
2024-07-15T17:34+0300
2024-07-16T10:40+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ቡርኪናፋሶ የጦር መሳሪያዎችን ለUገሪቱ ለመሸጥ ፈቃደኛ ያልሆኑ ሀገራት ኩባንያዎች፤ የሰጠችውን የማዕድን ማውጣት ፍቃድ ልትሰርዝ ነው።
17:34 15.07.2024 (የተሻሻለ: 10:40 16.07.2024)
ሰብስክራይብ