ዩክሬን ፑቲንን ለመግደል ከአሜሪካን ገንዘብ እንደተቀበለች የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ
የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ እንደተናገሩት የዩክሬን የጸጥታ አካላት ከአሜሪካን ገንዘብ በመቀበል፤በሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ላይ በርካታ ያልተሳኩ የግድያ ሙከራዎችን አድርገዋል ብለዋል። ይህንን መረጃ መጀመሪያ ያወጣው የዩክሬን ዋና የስለላ ዳይሬክቶሬት ኃላፊ ኪሪል ቡዳኖቭ (Kirill Budanov* )ነው።
የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ የፕሬዚዳንት ፑቲን ደህንነት በከፍተኛ ሁኔታ ጥበቃ እንደሚደረግደረጃ ላይ እንደሚገኝ እና ምንም እንኳን ሙከራዎች ቢደረጉም በበቂ ሁኔታ መረጋገጡን አረጋግጠዋል።
* ኪሪል ቡዳኖቭ (Kirill Budanov*) በሩሲያ የአሸባሪዎች እና ጽንፈኞች መዝገብ ውስጥ የሰፈረ ግለሰብ ነው።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa/20240714/5553.html
ዩክሬን ፑቲንን ለመግደል ከአሜሪካን ገንዘብ እንደተቀበለች የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ
ዩክሬን ፑቲንን ለመግደል ከአሜሪካን ገንዘብ እንደተቀበለች የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
ዩክሬን ፑቲንን ለመግደል ከአሜሪካን ገንዘብ እንደተቀበለች የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ እንደተናገሩት የዩክሬን የጸጥታ አካላት ከአሜሪካን ገንዘብ በመቀበል፤በሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር... 14.07.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-07-14T12:23+0300
2024-07-14T12:23+0300
2024-07-14T12:40+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ዩክሬን ፑቲንን ለመግደል ከአሜሪካን ገንዘብ እንደተቀበለች የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ
12:23 14.07.2024 (የተሻሻለ: 12:40 14.07.2024)
ሰብስክራይብ