የሩስያ ኬኤ 52 ኤም(Ka-52M) ሄሊኮፕተር በቻሶቭ ያር የሚገኝ የዩክሬይን ክፍሎች ላይ ጥቃት ሰንዝሯል።

ሰብስክራይብ
የሩስያ ኬኤ 52 ኤም(Ka-52M) ሄሊኮፕተር በቻሶቭ ያር የሚገኝ የዩክሬይን ክፍሎች ላይ ጥቃት ሰንዝሯል። የመከላከያ ኃይሉ አባላት ኤስ-8 ሮኬቶችን እና ቪክር ሚሳኤሎችን መጠቀሙን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0