ቤሎሶቭ እና ኦስቲን የስልክ ውይይት ማድረጋቸውን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
"እ.ኤ.አ ሐምሌ 12 ቀን 2024 በሩሲያ የመከላከያ ሚኒስትር አንድሬ ቤሎሶቭ እና የአሜሪካ የመከላከያ ሚኒስትር ሎይድ ኦስቲን በሩሲያ አነሳሽነት የስልክ ውይይት አካሂደው ነበር" ሲል ሚኒስቴሩ በመግለጫው ገልጾ ሁለቱ ወገኖች በመከላከያ ጉዳዮች ፣የደህንነት ስጋቶች በመቀነስ ዙሪያ እና ግጭቶች እንዳይስፋፉ በሚቻልባቸው ሁኔታዎች ዙሪያ ተወያይተዋል።
የፔንታጎን ምክትል የፕሬስ ፀሐፊ ሳብሪና ሲንግ በጋዜጣዊ መግለጫው ወቅት ባለሥልጣናቱ በስልክ መወያየታቸውን አረጋግጠዋል።
"በስልክ ውይይታቸው ወቅት የመከላከያ ሚኒስትሩ እንዳሉት ሩሲያ በዩክሬን ግጭት ውስጥ በሆነችበት ወቅትም ቢሆን ግንኙነት የማድረግ አስፈላጊነት አፅንዖት ሰጥተው መነጋገራቸውን" ሲንግ ተናግረዋል። ሁለቱ ሚኒስትሮች ለመጨረሻ ጊዜ የተገናኙት እ.ኤ.አ ሰኔ 25 እንደሆነ ተገልጿል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa/20240713/5513.html
ቤሎሶቭ እና ኦስቲን የስልክ ውይይት ማድረጋቸውን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
ቤሎሶቭ እና ኦስቲን የስልክ ውይይት ማድረጋቸውን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
ቤሎሶቭ እና ኦስቲን የስልክ ውይይት ማድረጋቸውን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ "እ.ኤ.አ ሐምሌ 12 ቀን 2024 በሩሲያ የመከላከያ ሚኒስትር አንድሬ ቤሎሶቭ እና የአሜሪካ የመከላከያ ሚኒስትር ሎይድ ኦስቲን በሩሲያ አነሳሽነት የስልክ ውይይት... 13.07.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-07-13T20:29+0300
2024-07-13T20:29+0300
2024-07-13T20:40+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ቤሎሶቭ እና ኦስቲን የስልክ ውይይት ማድረጋቸውን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
20:29 13.07.2024 (የተሻሻለ: 20:40 13.07.2024)
ሰብስክራይብ