በናይጄሪያ የትምህርት ቤት ህንጻ የመደርመስ አደጋ 16 ተማሪዎች መሞታቸውን አዣንስ ፍራንስ ፕሬስ ዘግቧል

ሰብስክራይብ
በናይጄሪያ የትምህርት ቤት ህንጻ የመደርመስ አደጋ 16 ተማሪዎች መሞታቸውን አዣንስ ፍራንስ ፕሬስ ዘግቧል ባለስልጣናት እስካሁን "በርካታ ተማሪዎች" መሞታቸውን ብቻ አስታውቀዋል። ሆኖም የኤ.ኤፍ.ፒ ጋዜጠኛ የትምህርት ቤት ዩኒፎርም የለበሱ አምስት አስከሬኖችን በአንድ ሆስፒታል የሬሳ ክፍል ውስጥ በሌላኛው ደግሞ 11 አስከሬኖችን ተመልክቷል። የሆስፒታል ሀላፊዎች እስካሁን ምንም አይነት መግለጫ አልሰጡም። ምስሎች ከማህበራዊ አውታረ መረቦች የተገኙ ናቸው ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0