የደቡባዊ ዓለም ሀገራት በምዕራቡ ዓለም ግፊት ቢደረግባቸውም ከሩሲያ ጋር ግንኙነታቸውን ለማሳደግ ያልማሉ ሲል ክሬምሊን ገለፀ
"ይህ [የምዕራቡ ዓለም ግፊት] በሚያሳዝን ሁኔታ በቅርብ ዓመታት ውስጥ በየጊዜው የሚከሰት ነው። እየባሰ የመምጣት አዝማሚያ አለው። ከእኛ (ሩሲያ) ጋር ግኑኝነቶችን ለማቋረጥና ለማደናቀፍ እየሞከሩ ነው። ነገር ግን እንደምናየው አብዛኛዎቹ የደቡባዊ ዓለም ሀገራት ግኑኝነታቸውን በተቻለ መጠን በሁሉም መንገድ ማዳበር አለብን ወደሚለው ሀሳብ ያደላሉ" ሲሉ የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ ተናግረዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa/20240712/5437.html
የደቡባዊ ዓለም ሀገራት በምዕራቡ ዓለም ግፊት ቢደረግባቸውም ከሩሲያ ጋር ግንኙነታቸውን ለማሳደግ ያልማሉ ሲል ክሬምሊን ገለፀ
የደቡባዊ ዓለም ሀገራት በምዕራቡ ዓለም ግፊት ቢደረግባቸውም ከሩሲያ ጋር ግንኙነታቸውን ለማሳደግ ያልማሉ ሲል ክሬምሊን ገለፀ
Sputnik አፍሪካ
የደቡባዊ ዓለም ሀገራት በምዕራቡ ዓለም ግፊት ቢደረግባቸውም ከሩሲያ ጋር ግንኙነታቸውን ለማሳደግ ያልማሉ ሲል ክሬምሊን ገለፀ "ይህ [የምዕራቡ ዓለም ግፊት] በሚያሳዝን ሁኔታ በቅርብ ዓመታት ውስጥ በየጊዜው የሚከሰት ነው። እየባሰ የመምጣት አዝማሚያ... 12.07.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-07-12T15:29+0300
2024-07-12T15:29+0300
2024-07-12T15:40+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የደቡባዊ ዓለም ሀገራት በምዕራቡ ዓለም ግፊት ቢደረግባቸውም ከሩሲያ ጋር ግንኙነታቸውን ለማሳደግ ያልማሉ ሲል ክሬምሊን ገለፀ
15:29 12.07.2024 (የተሻሻለ: 15:40 12.07.2024)
ሰብስክራይብ