ቡርኪናፋሶ ከኢኮዋስ የወጣችው በዘመናዊ ቅኝ አገዛዝ ራዕዩ ምክንያት ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተናገሩ
ጠቅላይ ሚኒስትር አፖሊኔየር ኪየለም ዴ ታምቤላ "ከኢኮዋስ ከመውጣታችን በፊት፤ ሀገሮቻችን ከኢኮዋስ በፊትም ነበሩ ያለ ስብስቡም ሊኖሩ ይችላሉ ብዬ ነበር። የአፍሪካ ህብረትንም እየተመለከትን ነው፣ የኢኮዋስን ዓይነት ባህሪ የሚያሳይ ከሆነ እንተወዋለን፣ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅትም ከዚህ ውጪ አይደለም" ማለታቸውን ጽህፈት ቤታቻው ጠቅሷል።
አክለውም የቡርኪናፋሶ ህዝብ ከቅኝ ግዛት በፊት ከምዕራቡ ዓለም ጋር ምንም አይነት ግንኙነት ሳይኖረው ስኬታማ ነበር ብለዋል። በተመሳሳይ እንደ ታይላንድና ኢትዮጵያ ያሉ ሀገሮች በቅኝ ተገዝተው ባያውቁም እያደጉ ነው። በአንጻሩ ምዕራባውያን ናቸው አንዳንድ ሀገራትን በማያቋርጥ ጭቆና ለመያዝ "መውጫ በሌለው መረብ" የሚጠልፉት።
እንደ ኪየለም ዴ ታምቤላ ቡርኪናፋሶ የግዛት እንድነቷን ለማስጠበቅ እና ለዕድገቷ የምታደርገውን ትግል የሚያስቆም ምንም ነገር አይኖርም።
"ከ1960 ጀምሮ ስለ ዕርዳታ እያወራን እድገት አላየንም፣ አልተቀሳቀስንም። ስለ ልማት ድጋፍ፣ ስለ ትብብር ድጋፍ እናወራለን ከ1960 ጀምሮ ግን አላደግንም። ይህን ዓይነቱን እርዳታ ልንጠራጠር ይገባል” ሲሉም አክለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa/20240712/5417.html
ቡርኪናፋሶ ከኢኮዋስ የወጣችው በዘመናዊ ቅኝ አገዛዝ ራዕዩ ምክንያት ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተናገሩ
ቡርኪናፋሶ ከኢኮዋስ የወጣችው በዘመናዊ ቅኝ አገዛዝ ራዕዩ ምክንያት ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ቡርኪናፋሶ ከኢኮዋስ የወጣችው በዘመናዊ ቅኝ አገዛዝ ራዕዩ ምክንያት ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተናገሩ ጠቅላይ ሚኒስትር አፖሊኔየር ኪየለም ዴ ታምቤላ "ከኢኮዋስ ከመውጣታችን በፊት፤ ሀገሮቻችን ከኢኮዋስ በፊትም ነበሩ ያለ ስብስቡም ሊኖሩ ይችላሉ ብዬ... 12.07.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-07-12T10:52+0300
2024-07-12T10:52+0300
2024-07-12T12:20+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ቡርኪናፋሶ ከኢኮዋስ የወጣችው በዘመናዊ ቅኝ አገዛዝ ራዕዩ ምክንያት ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተናገሩ
10:52 12.07.2024 (የተሻሻለ: 12:20 12.07.2024)
ሰብስክራይብ