4 የጠላት አታከምስ (ATACMS) ሚሳኤሎች፣ 4 ሀመር ጋይድድ ቦምቦች፣ 3 የሂማርስ (HIMARS) የመድፍ ጥይቶች፣ 55 ሰው አልባ አውሮፕላኖች በሩሲያ ጦር እንደወደሙ መከላከያ ሚኒስቴር ገለፀ

ሰብስክራይብ
4 የጠላት አታከምስ (ATACMS) ሚሳኤሎች፣ 4 ሀመር ጋይድድ ቦምቦች፣ 3 የሂማርስ (HIMARS) የመድፍ ጥይቶች፣ 55 ሰው አልባ አውሮፕላኖች በሩሲያ ጦር እንደወደሙ መከላከያ ሚኒስቴር ገለፀ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር ዕለታዊ ሪፖርተ ሌሎች ቁልፍ ነጥቦች፡- 🟠 የሩሲያ የዲኔፕር ቡድን ሃይሎች የመድፍ ጥይት ግምጃ ቤትን አውድመዋል። 🟠 የሀገሪቱ የዛፓድ ቡድን ሃይሎች 12ኛ የአዞቭ ልዩ ሃይል ብርጌድን* ጨምሮ በ5 የጠላት ብርጌዶች ላይ ሽንፈት አከናንበዋል። 🟠 ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ የዩክሬን መከላከያ ሃይል በአጠቃላይ 2,100 ወታደሮቹን አጥቷል። *የአዞቭ ብርጌድ በሩሲያ የታገደ አሸባሪ ቡድን ነው ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0