የናይጄሪያ ፕሬዝዳንት የቆየ የእረኞችና ገበሬዎች ግጭትን ለማስቆም የእንስሳት ሀብት ልማት ሚኒስቴር አቋቋሙ
በእንስሳት ሀብት ማሻሻያ ዙርያ የተቋቋመው ፕሬዝዳንታዊ ኮሚቴ ምረቃ ላይ ይፋ የተደረገው እርምጃ ፕሬዝዳንት ቦላ ቲኑቡ በጉዳዩ ላይ ብቻ ያተኮረ ሚኒስቴር ይህንን አንገብጋቢ ጉዳይ ለመቅረፍ እና የእንስሳትን እምቅ አቅም መጠቀም በምዕራብ አፍሪካዊቷ ሀገር ኢኮኖሚያዊ እድገትን ያመጣል የሚል እምነት እንዳላቸው ያሳየ ነው።
"መፍትሄው እሩቅ ነው ያለው ማነው? እኔ "መፍትሄው ቅርብ ነው" እላለሁ። ብዙዎቻችሁ ጥሩ ልምድ አላችሁ ናይጄሪያም እንድትበለፅግ ትፈልጋላችሁ" ሲሉ በስብሰባው ተናግረዋል። "ናይጄሪያ በከብት እርባታ ተጠቃሚ እንድትሆን ለማስቻል፣ ለዓመታት ላስጨነቀን ለዚህ ችግር መፍትሄ እና እድል አግኝተናል፣ እናም ብልጽግና በእጃችን ነው ብዬ አምናለሁ።"
ተነሳሽነቱ የሀገር አቀፍ የእንስሳት ማሻሻያ ኮንፈረንስ እና 21 የውሳኔ ሃሳቦችን ያካተተ ሪፖርትን ጨምሮ ለአንድ ዓመት ሲካሄድ የቆየ ሂደት ውጤት ነው።
በአየር ንብረት ለውጥ እና የግብርና መስፋፋት በመሳሰሉት ምክንያቶች የተነሳ በእረኞች እና ገበሬዎች መካከል የተፈጠረው ግጭት በብዙ የናይጄሪያ አካባቢዎች አሳዛኝ የህይወት መጥፋት እና አለመረጋጋት አስከትሏል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa/20240710/5301.html
የናይጄሪያ ፕሬዝዳንት የቆየ የእረኞችና ገበሬዎች ግጭትን ለማስቆም የእንስሳት ሀብት ልማት ሚኒስቴር አቋቋሙ
የናይጄሪያ ፕሬዝዳንት የቆየ የእረኞችና ገበሬዎች ግጭትን ለማስቆም የእንስሳት ሀብት ልማት ሚኒስቴር አቋቋሙ
Sputnik አፍሪካ
የናይጄሪያ ፕሬዝዳንት የቆየ የእረኞችና ገበሬዎች ግጭትን ለማስቆም የእንስሳት ሀብት ልማት ሚኒስቴር አቋቋሙ በእንስሳት ሀብት ማሻሻያ ዙርያ የተቋቋመው ፕሬዝዳንታዊ ኮሚቴ ምረቃ ላይ ይፋ የተደረገው እርምጃ ፕሬዝዳንት ቦላ ቲኑቡ በጉዳዩ ላይ ብቻ ያተኮረ... 10.07.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-07-10T15:53+0300
2024-07-10T15:53+0300
2024-07-10T16:20+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የናይጄሪያ ፕሬዝዳንት የቆየ የእረኞችና ገበሬዎች ግጭትን ለማስቆም የእንስሳት ሀብት ልማት ሚኒስቴር አቋቋሙ
15:53 10.07.2024 (የተሻሻለ: 16:20 10.07.2024)
ሰብስክራይብ