በደቡብ ሱዳን መዲና ጁባ ዜጎች ጎዳና በመውጣት ብሔራዊ ባንዲራ እያውለበለቡ፣ እየዘፈኑ እና እየጨፈሩ የሀገሪቱን 13ኛ የነጻነት በዓል ማክሰኞ እለት አከበሩ
እ.አ.አ ሐምሌ 9 ቀን 2011ደቡብ ሱዳን በግዜው ከአፍሪካ ትልቋ ሀገር ከነበረችው ሱዳን ሪፐብሊክ በዚያው ዓመት ጥር ወር የተካሄደውን ህዝበ ውሳኔ ተከትሎ በሰላማዊ መንገድ ተገንጥላ የዓለም አዲሲቷ ሀገር ሆናለች።
ሆኖም ህዝበ ውሳኔው የተካሄደው ከሁለት ሚሊዮን በላይ ሰዎችን የቀጠፈውና ለአሥርተ ዓመታት የዘለቀው የእርስ በርስ ጦርነት ካበቃ ከስድስት ዓመታት በኋላ ነው።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa/20240710/5281.html
በደቡብ ሱዳን መዲና ጁባ ዜጎች ጎዳና በመውጣት ብሔራዊ ባንዲራ እያውለበለቡ፣ እየዘፈኑ እና እየጨፈሩ የሀገሪቱን 13ኛ የነጻነት በዓል ማክሰኞ እለት አከበሩ
በደቡብ ሱዳን መዲና ጁባ ዜጎች ጎዳና በመውጣት ብሔራዊ ባንዲራ እያውለበለቡ፣ እየዘፈኑ እና እየጨፈሩ የሀገሪቱን 13ኛ የነጻነት በዓል ማክሰኞ እለት አከበሩ
Sputnik አፍሪካ
በደቡብ ሱዳን መዲና ጁባ ዜጎች ጎዳና በመውጣት ብሔራዊ ባንዲራ እያውለበለቡ፣ እየዘፈኑ እና እየጨፈሩ የሀገሪቱን 13ኛ የነጻነት በዓል ማክሰኞ እለት አከበሩ እ.አ.አ ሐምሌ 9 ቀን 2011ደቡብ ሱዳን በግዜው ከአፍሪካ ትልቋ ሀገር ከነበረችው ሱዳን... 10.07.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-07-10T12:30+0300
2024-07-10T12:30+0300
2024-07-10T12:40+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
በደቡብ ሱዳን መዲና ጁባ ዜጎች ጎዳና በመውጣት ብሔራዊ ባንዲራ እያውለበለቡ፣ እየዘፈኑ እና እየጨፈሩ የሀገሪቱን 13ኛ የነጻነት በዓል ማክሰኞ እለት አከበሩ
12:30 10.07.2024 (የተሻሻለ: 12:40 10.07.2024)
ሰብስክራይብ