ሩሲያ ዛሬ ጥዋት በዩክሬን ወታደራዊ ኢንዱስትሪ ተቋማት እና ወታደራዊ አየር ሰፈሮች ላይ የቡድን ጥቃት ማድረጉን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር ገለጿል

ሰብስክራይብ
ሩሲያ ዛሬ ጥዋት በዩክሬን ወታደራዊ ኢንዱስትሪ ተቋማት እና ወታደራዊ አየር ሰፈሮች ላይ የቡድን ጥቃት ማድረጉን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር ገለጿል ይህ የሩሲያ ኢነርጂ እና የኢኮኖሚ ተቋማት ላይ ጉዳት ለማድረስ ለተደረጉ ሙከራዎች ምላሽ ሆኖ የመጣ ጥቃት ሲሆን ፤ የተሰነዘረው ጥቃት ዒላማቸውን የመቱ እንደሆኑ ሚኒስቴሩ ዘግቧል። የኪየቭ አገዛዝ ተወካዮች ሩሲያ ሆን ተብሎ በሲቪል ተቋማት ላይ የሚሳኤል ጥቃት ፈፅማለች በማለት የወጡት መግለጫ በፍፁም ከእውነት የራቀ መሆኑን ሚኒስቴሩ አጽንኦት ሰጥቶ ተናግራል። ከኪየቭ የመጡ በርካታ ፎቶግራፎች እና ቪዲዮዎች የዩክሬን አየር መከላከያ ሚሳኤል መውደቁ ሳቢያ የደረሱ መሆኑን እውነታዎቹ በግልፅ ያረጋግጣሉ ሲል ተቋሙ ገልጿል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0