የማሊ ፕሬዝዳንት የሣህል ሀገራት ህብረት መሪዎች ጉባኤ ማጠናቀቂያ ላይ የኒያሚ መግለጫን ግልባጭ ይፋ አደረጉ
ለማስታወስ ያህል፣ ትናንት ይፋ የተደረገው የመሪዎች ጉባኤው ዋና ዋና ነጥቦች ጥቂቶቹን እነሆ፡-
ኮንፌዴሬሽኑ በቡርኪናፋሶ፣ በማሊ እና በኒጀር ሀገራት የተመሰረተ ነው።
ማሊ የሳህል ሀገራት ኮንፌዴሬሽንን ለአንድ አመት በሊቀመንበርነት ትመራለች።
የሣህል ሀገራት ሕብረት ኢንቨስትመንት ባንክ እና ለአባል ሀገራት የማረጋጊያ ፈንድ ሊቋቋም ነው።
የህብረቱ መሪዎች እንደ ግብርና፣ ውሃ፣ ኢነርጂ እና ትራንስፖርት ባሉ ስትራቴጂካዊ ዘርፎች "ሀብትን በማሰባሰብ መሥራት" ይፈልጋሉ።
አባል ሀገራቱ የየራሳቸውን ቋንቋዎችን በሀገሮቻቸው የመንግስት እና የግል ሚዲያዎች የበለጠ ጥቅም ላይ እንዲውል ጥሪ አቅርበዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa/20240707/5141.html
የማሊ ፕሬዝዳንት የሣህል ሀገራት ህብረት መሪዎች ጉባኤ ማጠናቀቂያ ላይ የኒያሚ መግለጫን ግልባጭ ይፋ አደረጉ
የማሊ ፕሬዝዳንት የሣህል ሀገራት ህብረት መሪዎች ጉባኤ ማጠናቀቂያ ላይ የኒያሚ መግለጫን ግልባጭ ይፋ አደረጉ
Sputnik አፍሪካ
የማሊ ፕሬዝዳንት የሣህል ሀገራት ህብረት መሪዎች ጉባኤ ማጠናቀቂያ ላይ የኒያሚ መግለጫን ግልባጭ ይፋ አደረጉ ለማስታወስ ያህል፣ ትናንት ይፋ የተደረገው የመሪዎች ጉባኤው ዋና ዋና ነጥቦች ጥቂቶቹን እነሆ፡- ኮንፌዴሬሽኑ በቡርኪናፋሶ፣ በማሊ እና በኒጀር... 07.07.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-07-07T17:36+0300
2024-07-07T17:36+0300
2024-07-07T18:20+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የማሊ ፕሬዝዳንት የሣህል ሀገራት ህብረት መሪዎች ጉባኤ ማጠናቀቂያ ላይ የኒያሚ መግለጫን ግልባጭ ይፋ አደረጉ
17:36 07.07.2024 (የተሻሻለ: 18:20 07.07.2024)
ሰብስክራይብ