የሩሲያው የፀጥታው ምክር ቤት ምክትል ሊቀመንበር ሜድቬድቭ በ2024 190,000 የሚሆኑ ዜጎች ከመከላከያ ሚኒስቴር ጋር ውል መግባታቸውን ገልጸዋል።
እ.ኤ.አ በ 2024 190,000 የሚጠጉ የሩሲያ ዜጎች ከመከላከያ ሚኒስቴር ጋር ውል የተፈራረሙ ሲሆን፣በየቀኑ አማካይ የምልመላ ቁጥር ወደ 1,000 እንደሚጠጋ ፤የሩሲያ የፀጥታው ምክር ቤት ምክትል ሊቀመንበር ዲሚትሪ ሜድቬዴቭ ሐሙስ ዕለት ተናግረዋል።
ወደ ልዩ ወታደራዊ ዘመቻ ዞን ለመሄድ የወሰኑ ዜጎችን አመስግነው፤ አሁን"በልበ ሙሉነት ወደ ድል እየተቃረብን ነው"በኃላፊነት ስሜት ከልባቸው የሚታገሉትንም ምስጋና ይገባቸዋል ሲሉም አክለዋል።"
በታኅሣሥ ወር አጋማሽ ላይ የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን በልዩ ወታደራዊ ዘመቻ ዞን 244,000 የሚጠጉ ወታደሮች መሰማራታቸውን ገልጸዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa/20240705/4973.html
የሩሲያው የፀጥታው ምክር ቤት ምክትል ሊቀመንበር ሜድቬድቭ በ2024 190,000 የሚሆኑ ዜጎች ከመከላከያ ሚኒስቴር ጋር ውል መግባታቸውን ገልጸዋል።
የሩሲያው የፀጥታው ምክር ቤት ምክትል ሊቀመንበር ሜድቬድቭ በ2024 190,000 የሚሆኑ ዜጎች ከመከላከያ ሚኒስቴር ጋር ውል መግባታቸውን ገልጸዋል።
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያው የፀጥታው ምክር ቤት ምክትል ሊቀመንበር ሜድቬድቭ በ2024 190,000 የሚሆኑ ዜጎች ከመከላከያ ሚኒስቴር ጋር ውል መግባታቸውን ገልጸዋል። እ.ኤ.አ በ 2024 190,000 የሚጠጉ የሩሲያ ዜጎች ከመከላከያ ሚኒስቴር ጋር ውል የተፈራረሙ... 05.07.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-07-05T17:04+0300
2024-07-05T17:04+0300
2024-07-05T17:40+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የሩሲያው የፀጥታው ምክር ቤት ምክትል ሊቀመንበር ሜድቬድቭ በ2024 190,000 የሚሆኑ ዜጎች ከመከላከያ ሚኒስቴር ጋር ውል መግባታቸውን ገልጸዋል።
17:04 05.07.2024 (የተሻሻለ: 17:40 05.07.2024)
ሰብስክራይብ