የሊባኖስ የሺዓ ንቅናቄ ሂዝቦላህ እሮብ እና ሀሙስ የእስራኤልን ዒላማዎች19 ጊዜ መምታቱን ተናግሯል።
ሐሙስ እለት ሂዝቦላህ በሰሜናዊ እስራኤል በሚገኙ ሶስት የእስራኤል ዋና መሥሪያ ማዘዣዎች ላይ 200 ሮኬቶችን መተኮሱን ተናግሯል።ከዚያ በኋላም ሰባት የእስራኤል ዋና ማዘዣዎች እና የጦር ሰፈሮችን በሰው አልባ አውሮፕላኖች ጥቃት መፈጸም ችሏል።
የእስራኤል መከላከያ ሃይል በጥቃቱ ወቅት ሂዝቦላህ ወደ 200 የሚጠጉ ሮኬቶችን ወደ ሰሜናዊው የሀገሪቱ ክፍል መተኮሱን የዘገበ ሲሆን የተወሰኑት ደግሞ በእስራኤል የአየር መከላከያ ሃይል እና በእስራኤል አየር ሃይል መመታታቸው ተገልጿል።
የእስራኤል መከላከያ ሃይል ሰኔ 18 ቀን እስራኤል በሊባኖስ ላይ ለሚደረገው ጥቃት ተግባራዊ ዕቅዶችን አውጥቶ ማፅደቁን አረጋግጦ ነበር።የእስራኤል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እስራኤል ካትስ በኋላ እንደተናገሩት እስራኤል በሂዝቦላህ እና በሊባኖስ ላይ "ያላትን አካሄድ በመለወጥ" ፈጣን ውሳኔ በማሳለፍ፤ ሄዝቦላህ ለመደምሰስ"ሁሉን አቀፍ ጦርነት" ለመግጠም መዛታቸው ይታወሳል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa/20240705/4969.html
የሊባኖስ የሺዓ ንቅናቄ ሂዝቦላህ እሮብ እና ሀሙስ የእስራኤልን ዒላማዎች19 ጊዜ መምታቱን ተናግሯል።
የሊባኖስ የሺዓ ንቅናቄ ሂዝቦላህ እሮብ እና ሀሙስ የእስራኤልን ዒላማዎች19 ጊዜ መምታቱን ተናግሯል።
Sputnik አፍሪካ
የሊባኖስ የሺዓ ንቅናቄ ሂዝቦላህ እሮብ እና ሀሙስ የእስራኤልን ዒላማዎች19 ጊዜ መምታቱን ተናግሯል። ሐሙስ እለት ሂዝቦላህ በሰሜናዊ እስራኤል በሚገኙ ሶስት የእስራኤል ዋና መሥሪያ ማዘዣዎች ላይ 200 ሮኬቶችን መተኮሱን ተናግሯል።ከዚያ በኋላም ሰባት... 05.07.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-07-05T17:28+0300
2024-07-05T17:28+0300
2024-07-05T17:40+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የሊባኖስ የሺዓ ንቅናቄ ሂዝቦላህ እሮብ እና ሀሙስ የእስራኤልን ዒላማዎች19 ጊዜ መምታቱን ተናግሯል።
17:28 05.07.2024 (የተሻሻለ: 17:40 05.07.2024)
ሰብስክራይብ