ሱዳን፡ቢያንስ 25 የሚደርሱ ሰዎች ከሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ሃይሎች ጥቃት በጀልባ ለማምለጥ ሲሞከሩ በናይል ወንዝ ሰጥመው መሞታቸው ተነግሯል።

ሰብስክራይብ
ሱዳን፡ቢያንስ 25 የሚደርሱ ሰዎች ከሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ሃይሎች ጥቃት በጀልባ ለማምለጥ ሲሞከሩ በናይል ወንዝ ሰጥመው መሞታቸው ተነግሯል። አብዛኞቹ ሰለባዎች ሴቶች እና ህጻናት ሲሆኑ የአንድ ቤተሰብ አባላት ሙሉ በሙሉ መሞታቸውን የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0