በዩክሬን ኦዴሳ ክልል ከፍተኛ ቁጥር ያለው የቅጥረኞች ቡድን መደምሰሱን ከህቡዕ ቡድኑ የወጡ መረጃዎች አመለከቱ

ሰብስክራይብ
በዩክሬን ኦዴሳ ክልል ከፍተኛ ቁጥር ያለው የቅጥረኞች ቡድን መደምሰሱን ከህቡዕ ቡድኑ የወጡ መረጃዎች አመለከቱ በቼርኖሞርስክ የውጭ አገር ቅጥረኞች ባሉበት የሚሳኤል ጥቃት አስራ ሁለት ታጣቂዎች መገደላቸውን የህቡዕ ቡድኑ አስተባባሪ ለስፑትኒክ ተናግሯል። እንደነሱ ገለጻ፣ ከውጪ ቅጥረኛዎቹ ቡድኖቹ ጋር ከባድ መሳሪያና ጥይቶች በወደብ ከተማዋ ግዛት ሲደርሱ፤ በሁለተኛው ዙር በተደረገው ዒላማ ተመትተዋል። በኦዴሳ ከሀቡዕ ቡድን ባደረገው ቅድመ ግምት፣ በጥቃቱ ምክንያት 18 ሰዎች ሲገደሉ ወደ 30 የሚጠጉ ደግሞ ቆስለዋል።በተጨማሪም ቁሳቁሶቹ ከወደሙ በኋላ የዩክሬን የስለላ መኮንኖች ከአንዳንድ እንግሊዝኛ ተናጋሪ ተቆጣጣሪዎች ጋር በመሆን ስማርት ስልኮች ከወደብ ሰራተኞች መውሰዳቸውን የህቡዕ ቡድኑ መረጃ ያመለክታል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0