የኬንያ ማዕከላዊ ባንክ ኤክስፐርት የብድር አስተዳደር መምሪያን በኃላፊነት ሊመሩ ነው
ኬንያ የማዕከላዊ ባንክ ኢኮኖሚስት ራፋኤል ኦዊኖን የዕዳ አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ አድርጎ መሾሟን የሀገሪቱ የፋይናንስ ሚኒስቴር ረቡዕ ዕለት አስታውቋል።
ኦዊኖ በጥር ወር ከስልጣን የለቀቁትን ሃሮን ሲሪማ ተክተዋል።
የፋይናንስ ሚኒስቴሩ ኦዊኖ በሕዝብ ዕዳ አስተዳደር ፣የእዳ ደረጃን ወጥ አስተማማኝ በሆነ መንገድ ማስቀጠል፣የረጅም ጊዜ የአገልግሎት ወጪን በመቀነስ እና የተጠባባቂ እዳዎችን ማስተዳደርን ጨምሮ በሕዝብ አስተዳደር ያላቸውን እውቀት ሚኒስቴር አድንቋል።
የቢሮው ለውጦች እየታዩ ያሉት የሀገሪቱን ዕዳ ለመቆጣጠር እየተወሰዱ ባሉ እርምጃዎች እንዲሁም የዊሊያም ሩቶ የግብር ጭማሪ ጋር በተያያዘ ነው። ቀደም ሲል የታክስ ጭማሪ ሃሳብን ተከትሎ በመላ ሀገሪቱ የተቀሰቀሰው ሁከትና ብጥብጥ የታክስ ጭማሪ ህጉ እንዲቀር ማድረጉ ይታወሳል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa/20240705/4941.html
የኬንያ ማዕከላዊ ባንክ ኤክስፐርት የብድር አስተዳደር መምሪያን በኃላፊነት ሊመሩ ነው
የኬንያ ማዕከላዊ ባንክ ኤክስፐርት የብድር አስተዳደር መምሪያን በኃላፊነት ሊመሩ ነው
Sputnik አፍሪካ
የኬንያ ማዕከላዊ ባንክ ኤክስፐርት የብድር አስተዳደር መምሪያን በኃላፊነት ሊመሩ ነው ኬንያ የማዕከላዊ ባንክ ኢኮኖሚስት ራፋኤል ኦዊኖን የዕዳ አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ አድርጎ መሾሟን የሀገሪቱ የፋይናንስ ሚኒስቴር ረቡዕ ዕለት አስታውቋል። ኦዊኖ በጥር ወር... 05.07.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-07-05T12:03+0300
2024-07-05T12:03+0300
2024-07-05T12:40+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የኬንያ ማዕከላዊ ባንክ ኤክስፐርት የብድር አስተዳደር መምሪያን በኃላፊነት ሊመሩ ነው
12:03 05.07.2024 (የተሻሻለ: 12:40 05.07.2024)
ሰብስክራይብ