ሴራሊዮን ያለዕድሜ ጋብቻን የሚከለክል ህግ አወጣች
ፕሬዝዳንት ጁሊየስ ማዳ ባዮ አንድ ሶስተኛ ሴት ልጆች 18 ዓመት ሳይሞላቸው በሚዳሩባት ሴራሊዮን ያለ እድሜ ጋብቻን የሚከለክል እርምጃ አፅድቀዋል። በለጋ ዕድሜ ልጅ መውለድ በሚፈጥረው አካላዊ ስጋት ምክንያት ያለዕድሜ ጋብቻ ያረገዙ ሴቶችን ሞት እንዲጨምር እንደሚያደርግ የሀገሪቱ የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
በአዲሱ ህግ መሰረት ከ18 ዓመት በታች የሆነች ሴት ያገባ ወንድ ቢያንስ 15 አመት እስራት እና 4,000 ዶላር መቀጮ ይቀጣል። ወላጆች ወይም እንደዚህ ባሉ የጋብቻ ሥነ ሥርዓቶች ላይ የተገኙ ሰዎችም መቀጮ ይደርስባቸዋል፡፡ የዩኒሴፍ መረጃ እንደሚያሳየው በምዕራብ እና መካከለኛው አፍሪካ ወደ 60 ሚልዮን የሚሆኑ ያገቡ ህጻናት የሚገኙ ሲሆን ይህም በዓለም ከፍተኛው ቁጥር ነው።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ሴራሊዮን ያለዕድሜ ጋብቻን የሚከለክል ህግ አወጣች
ሴራሊዮን ያለዕድሜ ጋብቻን የሚከለክል ህግ አወጣች
Sputnik አፍሪካ
ሴራሊዮን ያለዕድሜ ጋብቻን የሚከለክል ህግ አወጣች ፕሬዝዳንት ጁሊየስ ማዳ ባዮ አንድ ሶስተኛ ሴት ልጆች 18 ዓመት ሳይሞላቸው በሚዳሩባት ሴራሊዮን ያለ እድሜ ጋብቻን የሚከለክል እርምጃ አፅድቀዋል። በለጋ ዕድሜ ልጅ መውለድ በሚፈጥረው አካላዊ ስጋት... 03.07.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-07-03T15:38+0300
2024-07-03T15:38+0300
2024-07-03T16:20+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий