አፍሪካ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት የተሻለ ውክልና እንዲኖራት ሩሲያ ጠየቀች
በማደግ ላይ ያሉ ሀገራት ወይም የደቡባዊ ዓለም ሀገራት በምክር ቤቱ ውስጥ ዝቅተኛ ውክልና ሲኖራቸው የምዕራባውያኑ ስብስብ ግን ከመጠን በላይ ውክልና እንዳለውና ይህም አሁን ያለውን የዓለም ጂኦፖለቲካዊ ሁኔታን የማያሳይ ነው ሲሉ በመንግሥታቱ ድርጅት የሩሲያ ቋሚ ተወካይ ቫሲሊ ኒቤንዚያ ሰጥተውት በነበረው ጋዜጣዊ መግለጫ ገልጸዋል።
ሩሲያ እና አሜሪካን ጨምሮ በርካታ ሀገራት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት ለውጥ እንደሚያሻው በተደጋጋሚ ሲናገሩ ቢቆዩም ማሻሻያው ምን ዓይነት ቅርፅ ሊይዝ ይገባዋል በሚለው ጉዳይ ላይ ግን አይስማሙም።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa/20240702/4781.html
አፍሪካ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት የተሻለ ውክልና እንዲኖራት ሩሲያ ጠየቀች
አፍሪካ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት የተሻለ ውክልና እንዲኖራት ሩሲያ ጠየቀች
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት የተሻለ ውክልና እንዲኖራት ሩሲያ ጠየቀች በማደግ ላይ ያሉ ሀገራት ወይም የደቡባዊ ዓለም ሀገራት በምክር ቤቱ ውስጥ ዝቅተኛ ውክልና ሲኖራቸው የምዕራባውያኑ ስብስብ ግን ከመጠን በላይ ውክልና... 02.07.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-07-02T18:14+0300
2024-07-02T18:14+0300
2024-07-02T18:40+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
አፍሪካ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት የተሻለ ውክልና እንዲኖራት ሩሲያ ጠየቀች
18:14 02.07.2024 (የተሻሻለ: 18:40 02.07.2024)
ሰብስክራይብ