ሩሲያ 90 ምርኮኛ ወታደሮቿን ከዩክሬን ማስመለሷን የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
"እ.አ.አ ሰኔ 25፣ 2024 ቀን በድርድሩ ሂደት መሰረት በእስር ላይ ሆነው የሞት አደጋ ላይ የነበሩ 90 የሩሲያ ወታደሮች የኪዬቭ አገዛዝ ከሚቆጣጠረው ግዛት ተለቀዋል። በምላሹም 90 የዩክሬን መከላከያ ኃይል የጦር ምርኮኞች ተዘዋውረዋል" ብሏል መግለጫው።
የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የሩሲያ ወታደሮችን ከዩክሬን የማስመለሱ ሂደት ላይ የማደራደር ሚና እንደተጫወቱም የሚኒስቴሩ መግለጫ አክሏል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa/20240626/4397.html
ሩሲያ 90 ምርኮኛ ወታደሮቿን ከዩክሬን ማስመለሷን የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
ሩሲያ 90 ምርኮኛ ወታደሮቿን ከዩክሬን ማስመለሷን የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ 90 ምርኮኛ ወታደሮቿን ከዩክሬን ማስመለሷን የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ "እ.አ.አ ሰኔ 25፣ 2024 ቀን በድርድሩ ሂደት መሰረት በእስር ላይ ሆነው የሞት አደጋ ላይ የነበሩ 90 የሩሲያ ወታደሮች የኪዬቭ አገዛዝ ከሚቆጣጠረው ግዛት ተለቀዋል።... 26.06.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-06-26T16:38+0300
2024-06-26T16:38+0300
2024-06-26T17:20+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий