https://amh.sputniknews.africa
የአፍሪካ ህብረት ሊቀመንበር ሙሳ ፋቂ ማሃመት በአማራ ክልል እየተካሄደ ያለው ገጭት እንዳሳሰባቸው አስታወቁ
የአፍሪካ ህብረት ሊቀመንበር ሙሳ ፋቂ ማሃመት በአማራ ክልል እየተካሄደ ያለው ገጭት እንዳሳሰባቸው አስታወቁ
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ ህብረት ሊቀመንበር ሙሳ ፋቂ ማሃመት በአማራ ክልል እየተካሄደ ያለው ወታደራዊ ግጭት እጅግ እንዳሳሰባቸው በማስታወቅ በአፋጣኝ ተኩስ እንዲቆም ጠይቀዋል። 25.03.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-03-25T17:34+0300
2024-03-25T17:34+0300
2025-04-14T11:50+0300
африка общий
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/images/sharing/article/amh/749.jpg?1744620640
ሊቀመንበሩ በህብረቱ ድረገጽ ባስተላለፉት መልዕክት ሁኔታውን በትኩረት እየተከታተሉት እንደሚገኙ አስታውቀው የአፍሪካ ህብረት የኢትዮጵያ ህገመንግስታዊ ስርአት እንዲከበር፣ ለግዛት አንድነቷ፣ ሉአላዊነቷ እና ነጻነቷን ለማስጠበቅ የሚቻለውን ነገር ለማድረግ ቁርጠኛ ነው ብለዋል።ተፋላሚ ሀይሎች ጦርነቱን እንዲያቆሙ እና ለሰላማዊ ዜጎች ከለላ እንዲሰጡም ጠይቀዋል። ልዩነቶቻቸውን ለመፍታት ሰላማዊ አማራጮችን እንዲወስዱ አሳስበዋል።የአፍሪካ ህብረት በኢትዮጵያውያን ተነሳሽነት ሰላምና መረጋጋት ለማምጣት የሚደረግን ሁሉንም ጥረቶች ለማገዝ ዝግጁ መሆኑን አስታውቀዋል።
африка общий
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2024
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
африка общий
የአፍሪካ ህብረት ሊቀመንበር ሙሳ ፋቂ ማሃመት በአማራ ክልል እየተካሄደ ያለው ገጭት እንዳሳሰባቸው አስታወቁ
17:34 25.03.2024 (የተሻሻለ: 11:50 14.04.2025) ሊቀመንበሩ በህብረቱ
ድረገጽ ባስተላለፉት መልዕክት ሁኔታውን በትኩረት እየተከታተሉት እንደሚገኙ አስታውቀው የአፍሪካ ህብረት የኢትዮጵያ ህገመንግስታዊ ስርአት እንዲከበር፣ ለግዛት አንድነቷ፣ ሉአላዊነቷ እና ነጻነቷን ለማስጠበቅ የሚቻለውን ነገር ለማድረግ ቁርጠኛ ነው ብለዋል።
ተፋላሚ ሀይሎች ጦርነቱን እንዲያቆሙ እና ለሰላማዊ ዜጎች ከለላ እንዲሰጡም ጠይቀዋል። ልዩነቶቻቸውን ለመፍታት ሰላማዊ አማራጮችን እንዲወስዱ አሳስበዋል።
የአፍሪካ ህብረት በኢትዮጵያውያን ተነሳሽነት ሰላምና መረጋጋት ለማምጣት የሚደረግን ሁሉንም ጥረቶች ለማገዝ ዝግጁ መሆኑን አስታውቀዋል።