https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ መንግሥት ገለልተኛ መርማሪዎችና መገናኛ ብዙሀን ባለሙያዎች ወደ አማራ ክልል እንዲገቡ በአስቸኳይ እንዲፈቅ
የኢትዮጵያ መንግሥት ገለልተኛ መርማሪዎችና መገናኛ ብዙሀን ባለሙያዎች ወደ አማራ ክልል እንዲገቡ በአስቸኳይ እንዲፈቅ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ መንግሥት ገለልተኛ የሰብዓዊ መብት መርማሪ ባለሙያዎች ኮሚሽን እና መገናኛ ብዙኀን የግጭት ቀጠና ወደሆነው አማራ ክልል እንዲገቡ ባስቸኳይ እንዲፈቅድ አምነስቲ ኢንተርናሽናል ጠየቀ። 25.03.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-03-25T14:31+0300
2024-03-25T14:31+0300
2025-04-14T11:49+0300
африка общий
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/images/sharing/article/amh/546.jpg?1744620544
አምነስቲ ትላንት ባወጣው መግለጫ በክልሉ በተፈጸሙ የአየር ጥቃቶች በርካታ ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸውን መገናኛ ብዙኀን ዘግበዋል ሲል ጠቅሶ በፍኖተሰላም፣ ባሕርዳርና ሸዋሮቢት የጅምላ ግድያዎች መፈፀማቸውን መረጄዎች ደርሰውኛል ብሏል፡፡“በመሆኑም ገለልተኛ የሰብዓዊ መብት መርማሪ ባለሙያዎች ኮሚሽን እና መገናኛ ብዙሀን ወደ ክልሉ ገብተው ምርመራ እንዲያደርጉ የኢትዮጵያ መንግስት መፍቀድ አለበት” ሲሉ የአምነስቲ ኢንተርናሽናል የምስራቅና ደቡባዊ አፍሪካ ዳይሬክተር ቲጌሬ ቻጉታህ ገልፀዋል፡፡አክለውም መንግሥትና ጸጥታ ኃይሎች ሰብዓዊ መብቶችን መጠበቅና ማክበር አለባቸው ሲሉ ቲጌሬ አሳስበዋል፡፡
африка общий
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2024
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
африка общий
የኢትዮጵያ መንግሥት ገለልተኛ መርማሪዎችና መገናኛ ብዙሀን ባለሙያዎች ወደ አማራ ክልል እንዲገቡ በአስቸኳይ እንዲፈቅ
14:31 25.03.2024 (የተሻሻለ: 11:49 14.04.2025) አምነስቲ ትላንት ባወጣው
መግለጫ በክልሉ በተፈጸሙ የአየር ጥቃቶች በርካታ ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸውን መገናኛ ብዙኀን ዘግበዋል ሲል ጠቅሶ በፍኖተሰላም፣ ባሕርዳርና ሸዋሮቢት የጅምላ ግድያዎች መፈፀማቸውን መረጄዎች ደርሰውኛል ብሏል፡፡
“በመሆኑም ገለልተኛ የሰብዓዊ መብት መርማሪ ባለሙያዎች ኮሚሽን እና መገናኛ ብዙሀን ወደ ክልሉ ገብተው ምርመራ እንዲያደርጉ የኢትዮጵያ መንግስት መፍቀድ አለበት” ሲሉ የአምነስቲ ኢንተርናሽናል የምስራቅና ደቡባዊ አፍሪካ ዳይሬክተር ቲጌሬ ቻጉታህ ገልፀዋል፡፡
አክለውም መንግሥትና ጸጥታ ኃይሎች ሰብዓዊ መብቶችን መጠበቅና ማክበር አለባቸው ሲሉ ቲጌሬ አሳስበዋል፡፡