ቱርክ ጠበኞቹን ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ ሸመገለች
የሶማሊያ እና ኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች አህመድ ሙአሊም ፊቂ እና ታዬ አፅቀስላሴ በሀገሮቻቸው መካከል የሚነሱ አከራካሪ ጉዳዮችን ለመፍታት በአንካራ ተወያይተዋል። ውይይቱ በኢትዮጵያ እና ሶማሊላንድ መኻከል የተደረሰውን የባህር በር ስምምነት እንደሚመለከት ተገልጿል።
የሶማሊያ መንግሥት ስምምነቱ የሀገሪቱን ሉዓላዊነት እንደጣሰ አድርጎ ይመለከተዋል። በሌላ በኩል የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ሀገራቸው ከሶማሊያ ጋር ግጭት የመፍጠር ዓላማ እንደሌላት እና የባህር መዳረሻ ፍላጎቶቿን ማሟላት ላይ ብቻ ትኩረት ሰጥታ እየሰራች እንደሆነ ተናግረዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa/20240702/4773.html
ቱርክ ጠበኞቹን ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ ሸመገለች
ቱርክ ጠበኞቹን ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ ሸመገለች
Sputnik አፍሪካ
ቱርክ ጠበኞቹን ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ ሸመገለች የሶማሊያ እና ኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች አህመድ ሙአሊም ፊቂ እና ታዬ አፅቀስላሴ በሀገሮቻቸው መካከል የሚነሱ አከራካሪ ጉዳዮችን ለመፍታት በአንካራ ተወያይተዋል። ውይይቱ በኢትዮጵያ እና ሶማሊላንድ... 02.07.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-07-02T14:52+0300
2024-07-02T14:52+0300
2024-07-02T15:20+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий