https://amh.sputniknews.africa
ሩሲያ በዩክሬን ጉዳይ ከአሜሪካ ጋር የምታካሂደው ውይይት እስኪያበቃ ድረስ በሚስጢር ትይዛለች ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ላቭሮቭ ተናገሩ
ሩሲያ በዩክሬን ጉዳይ ከአሜሪካ ጋር የምታካሂደው ውይይት እስኪያበቃ ድረስ በሚስጢር ትይዛለች ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ላቭሮቭ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ በዩክሬን ጉዳይ ከአሜሪካ ጋር የምታካሂደው ውይይት እስኪያበቃ ድረስ በሚስጢር ትይዛለች ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ላቭሮቭ ተናገሩ "ከሌሎች በተቃራኒው በድርድር ላይ የምንወያየውን በይፋ አንናገርም። እንዲያ ካልሆነ ድርድሮች ቁም ነገር... 26.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-26T11:48+0300
2025-04-26T11:48+0300
2025-04-26T12:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/1a/250799_0:1:852:480_1920x0_80_0_0_13306712e0af69b9ac7fcc0be6b2a41a.jpg
ሩሲያ በዩክሬን ጉዳይ ከአሜሪካ ጋር የምታካሂደው ውይይት እስኪያበቃ ድረስ በሚስጢር ትይዛለች ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ላቭሮቭ ተናገሩ "ከሌሎች በተቃራኒው በድርድር ላይ የምንወያየውን በይፋ አንናገርም። እንዲያ ካልሆነ ድርድሮች ቁም ነገር አይኖራቸውም" ሲሉ ሰርጌ ላቭሮቭ የሰላም ድርድሩን ዝርዝር ጉዳዮች በተመለከተ ለሲቢኤስ ኒውስ ተናግረዋል። የሩሲያው ከፍተኛ ዲፕሎማት የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ዘለንስኪ በበኩላቸው "ከማንኛውም ሰው ጋር ከፕሬዝዳንት ትራምፕም ጋር ጭምር በየመገናኛ ብዙሃኑ ለማውራት ፈቃደኛ ናቸው" ብለዋል። የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ የዩክሬን ግጭት በአደባባይ አይፈታም ሲሉ ቀደም ብለው ተናግረዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ሩሲያ በዩክሬን ጉዳይ ከአሜሪካ ጋር የምታካሂደው ውይይት እስኪያበቃ ድረስ በሚስጢር ትይዛለች ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ላቭሮቭ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ በዩክሬን ጉዳይ ከአሜሪካ ጋር የምታካሂደው ውይይት እስኪያበቃ ድረስ በሚስጢር ትይዛለች ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ላቭሮቭ ተናገሩ
2025-04-26T11:48+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/1a/250799_106:0:746:480_1920x0_80_0_0_a5022669313287ea9a9c2d166a31d5c2.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሩሲያ በዩክሬን ጉዳይ ከአሜሪካ ጋር የምታካሂደው ውይይት እስኪያበቃ ድረስ በሚስጢር ትይዛለች ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ላቭሮቭ ተናገሩ
11:48 26.04.2025 (የተሻሻለ: 12:04 26.04.2025) ሩሲያ በዩክሬን ጉዳይ ከአሜሪካ ጋር የምታካሂደው ውይይት እስኪያበቃ ድረስ በሚስጢር ትይዛለች ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ላቭሮቭ ተናገሩ
"ከሌሎች በተቃራኒው በድርድር ላይ የምንወያየውን በይፋ አንናገርም። እንዲያ ካልሆነ ድርድሮች ቁም ነገር አይኖራቸውም" ሲሉ ሰርጌ ላቭሮቭ የሰላም ድርድሩን ዝርዝር ጉዳዮች በተመለከተ ለሲቢኤስ ኒውስ ተናግረዋል።
የሩሲያው ከፍተኛ ዲፕሎማት የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ዘለንስኪ በበኩላቸው "ከማንኛውም ሰው ጋር ከፕሬዝዳንት ትራምፕም ጋር ጭምር በየመገናኛ ብዙሃኑ ለማውራት ፈቃደኛ ናቸው" ብለዋል።
የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ የዩክሬን ግጭት በአደባባይ አይፈታም ሲሉ ቀደም ብለው ተናግረዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን