በተባባሰው የሱዳን ጦርነት በትንሹ 15 ሺህ አባወራዎች ከሰሜን ዳርፉሯ ከተማ አል ማልሃ ተሰደዋል ሲል ተመድ ገለፀ የሱዳን ፈጣኖ ደራሽ ኃይል አል ማልሃን እንደተቆጣጠረ ያስታወቀው ሐሙስ ዕለት ነበር። በከተማው በተካሄደው ጦርነት ቢያንስ 45 ንፁሃኖች እንደተገደሉ ተሟጋቾች ተናግረዋል። "በመጋቢት 11 እና 12 መካከል በሱዳን የጦር ኃይሎች፣ በጁባ የሰላም ስምምነት የጋራ ኃይሎች እና በፈጥኖ ደራሽ ኃይል መካከል በተካሄደው ውጊያ ምክንያት መፈናቀል ተከስቷል" ሲል የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) አስታውቋል።ተመድ ሁኔታው አሁንም የተካረረ እና ተጠባቂ እንዳልሆነ ገልፆ፤ አብዛኛው ሕዝብ በአል ማልሃ አቅራቢያ በሚገኙ ቦታዎች እንደተሰደደ አመልክቷል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
https://amh.sputniknews.africa
በተባባሰው የሱዳን ጦርነት በትንሹ 15 ሺህ አባወራዎች ከሰሜን ዳርፉሯ ከተማ አል ማልሃ ተሰደዋል ሲል ተመድ ገለፀ
በተባባሰው የሱዳን ጦርነት በትንሹ 15 ሺህ አባወራዎች ከሰሜን ዳርፉሯ ከተማ አል ማልሃ ተሰደዋል ሲል ተመድ ገለፀ
Sputnik አፍሪካ
በተባባሰው የሱዳን ጦርነት በትንሹ 15 ሺህ አባወራዎች ከሰሜን ዳርፉሯ ከተማ አል ማልሃ ተሰደዋል ሲል ተመድ ገለፀ የሱዳን ፈጣኖ ደራሽ ኃይል አል ማልሃን እንደተቆጣጠረ ያስታወቀው ሐሙስ ዕለት ነበር። በከተማው በተካሄደው ጦርነት ቢያንስ 45 ንፁሃኖች... 26.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-26T09:56+0300
2025-03-26T09:56+0300
2025-03-26T10:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
በተባባሰው የሱዳን ጦርነት በትንሹ 15 ሺህ አባወራዎች ከሰሜን ዳርፉሯ ከተማ አል ማልሃ ተሰደዋል ሲል ተመድ ገለፀ
09:56 26.03.2025 (የተሻሻለ: 10:14 26.03.2025)
ሰብስክራይብ