ከ580 ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያን የኮዲንግ ስልጠና እየወሰዱ ነው ተባለ ስልጠናውን ያጠናቀቁ ከ180 ሺህ በላይ የሚሆኑ ዜጎች የምስክር ወረቀት ማግኘታቸውን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታውቋል። የዲጂታል ሥራ ክህሎት ማሳደጊያ ፕሮጀክቱ በኢትዮጵያ መንግሥትና በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ትብብር የተዘጋጀ ነው። ፕሮጀክቱ በቀጣዮቹ ሶሰት ዓመታት አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በዌብ ፕሮግራሚንግ፣ በአንድሮይድ ማበልፀግ፣ ዳታ ሳይንስና አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ መሠረታዊ የዲጂታል ክህሎት እንዲጨብጡ ያስችላል ተብሏል።@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
https://amh.sputniknews.africa
ከ580 ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያን የኮዲንግ ስልጠና እየወሰዱ ነው ተባለ
ከ580 ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያን የኮዲንግ ስልጠና እየወሰዱ ነው ተባለ
Sputnik አፍሪካ
ከ580 ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያን የኮዲንግ ስልጠና እየወሰዱ ነው ተባለ ስልጠናውን ያጠናቀቁ ከ180 ሺህ በላይ የሚሆኑ ዜጎች የምስክር ወረቀት ማግኘታቸውን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታውቋል። የዲጂታል ሥራ ክህሎት ማሳደጊያ ፕሮጀክቱ በኢትዮጵያ... 25.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-25T21:15+0300
2025-03-25T21:15+0300
2025-03-25T21:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий