መንግሥት በኢትዮ-ጅቡቲ መስመር ላይ አደጋ ለመጣል ሲንቀሳቀስ ነበር ያለውን አሸባሪውን የሸኔ ቡድን እንደደመሰሰ አስታወቀ ቡድኑ በኢትዮ-ጅቡቲ መስመር ስጋት ለመፍጥር እየተንቀሳቀስ ባለበት ወቅት ጉና በተሰኘ ክፍለጦር መደምሰሱ ተገልጿል።የሽብር ቡደኑ የኢትዮ-ጅቡቲን መንገድ በማስተጓጎል እንዲሁም ሾፌሮችንና ተጓዦችን በማገትና በመዝረፍ መስመሩ ላይ ስጋት ፈጥሮ እንደነበር የክፍለጦሩ አዛዥ ሌተናል ኮሎኔል ሳሊወን ክብረሃሰን ገልፀዋል።ክፍለጦሩ በወሰደው እርምጃ ዲሽቃ፣ አርቢጅ፣ ስናይፐር እና ክላሽ በቁጥጥር ስር መዋሉንም መከላከያ ሚኒስቴር በማህበራዊ ሚዲያ ትስስር ገፁ አስታውቋል።@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
https://amh.sputniknews.africa
መንግሥት በኢትዮ-ጅቡቲ መስመር ላይ አደጋ ለመጣል ሲንቀሳቀስ ነበር ያለውን አሸባሪውን የሸኔ ቡድን እንደደመሰሰ አስታወቀ
መንግሥት በኢትዮ-ጅቡቲ መስመር ላይ አደጋ ለመጣል ሲንቀሳቀስ ነበር ያለውን አሸባሪውን የሸኔ ቡድን እንደደመሰሰ አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
መንግሥት በኢትዮ-ጅቡቲ መስመር ላይ አደጋ ለመጣል ሲንቀሳቀስ ነበር ያለውን አሸባሪውን የሸኔ ቡድን እንደደመሰሰ አስታወቀ ቡድኑ በኢትዮ-ጅቡቲ መስመር ስጋት ለመፍጥር እየተንቀሳቀስ ባለበት ወቅት ጉና በተሰኘ ክፍለጦር መደምሰሱ ተገልጿል።የሽብር ቡደኑ... 25.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-25T17:38+0300
2025-03-25T17:38+0300
2025-03-25T19:24+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
መንግሥት በኢትዮ-ጅቡቲ መስመር ላይ አደጋ ለመጣል ሲንቀሳቀስ ነበር ያለውን አሸባሪውን የሸኔ ቡድን እንደደመሰሰ አስታወቀ
17:38 25.03.2025 (የተሻሻለ: 19:24 25.03.2025)
ሰብስክራይብ